Numbers 4:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚኣቶም እቶም ኣብ ድንኳን ምርኻብ ኣገልግሎት ኪገብሩ ዚኽእሉ ዅሎም ዓሌታት ቄሃታውያን እዮም፣ ሙሴን ኣሮንን ድማ ብመሰረት ትእዛዝ እግዚኣብሄር ብኣገልግሎት ሙሴ ቈጸርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ፥ ሙሴና አሮን እንደ ቈጠሩአቸው በምስክሩ ድንኳን ውስጥ ያገለግሉ ዘንድ የሚገቡት ሁሉ፥ የቀዓት ልጆች ቍጥር ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ፥ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያገለገሉት ሁሉ፥ ከቀዓታውያን ወገኖች የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ በሙሴ አንደበት እንዳዘዘ፥ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያገለገሉት ሁሉ፥ ከቀዓታውያን ወገኖች የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃሃታ ያራቱዋን ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ኦዳ አሳ ፓይዱ ሀዋ። መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና አዛዜዳዋዳን፥ ሙሴነ አሮን ኡንቱንታ ፓይዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ahaata yaratuwaan S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon ootseedda asaa paydu hawaa. Med'inaa Goday Muse baggana azazeeddawaadan, Musenne Aarooni unttuntta paydeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY kase Muse azazida mala Gaytoteththa Dunkaanezan ooththidayti Museynne Aarooney qoodida Qa7aate soo asay haytantta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ካሴ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ጋይቶቴ ዱንካኔዛን ኦዳይቲ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ቆዲዳ ቃኣቴ ሶ ኣሳይ ሃይታንታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ኦና መላ ሙሰይነ አሮን ታይብዳ ቃሃታ ኮቻት ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Muse kiitidaysada Geeshsha Dunkaaniya giddon oothana mela Museynne Aaroni taybida Qahaata kochati haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህ ከቀዓት ጐሣዎች ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ያገለገሉት ሰዎች ጠቅላላ ድምር ነው። ሙሴና አሮን፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ አማካይነት በሰጠው ትእዛዝ መሠረት እነዚህን ቈጠሯቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት በመገናኛው ድንኳን ያገለገሉትና ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው የቀዓት ቤተሰቦች ሁሉ እነዚህ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ካብ ዓሌታት ቃዓት ዝተቘፀሩ ኣብ መራኸቢ ድንኳን ዘገልግሉ ዅሎም፥ ሙሴን ኣሮንን ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ዝቘፀርዎም እዚኣቶም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ካብ ዓሌታት ቃሃታውያን እተቖጽሩ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ዜገልገሉ ኹሎም፡ ሙሴን ኣሮንን ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ዝቖጸርዎም እዚኣቶም እዮም።