Numbers 4:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ፡ ክሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት፡ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ዕዮ ዜገልግል ዘበለ ዅሉ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በምስክሩ ድንኳን ውስጥ ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የገቡት ከሃያ አምስት ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ያሉትን ቈጠሩአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የገቡት፥ ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ያሉት፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ሥራን ለመሥራት ወደ አገልግሎት የገቡት፥ ዕድሜአቸው ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ ኀምሳ ዓመት ድረስ ያሉት፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
የለቶደፐ ላይይ ሀታሙዋፐ ቢደ እሻታሙዋ ጋኬዳ አቱማ አሳቱ ኡባቱ፥ ጾሳ ዱንካንያ ግዶን ኦናዉ ይያዋንቱ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yelettoodeppe laytsay hattamuwaappe biide ishatamuwaa gakkeedda attuma asatuu ubbatuu, S'oossaa Dunkkaaniyaa giddon ootsanaw yiyaawanttu,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaytoteththa Dunkaanezan ooththana gelanaas dandayzaytas layththay heedzdzu tammaafe biidi ichchashu tammu layth gakkanaas dizayti wurikka,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋይቶቴ ዱንካኔዛን ኦና ጌላናስ ዳንዳይዛይታስ ላይይ ሄ ታማፌ ቢዲ ኢቻሹ ታሙ ላይ ጋካናስ ዲዛይቲ ዉሪካ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ላይ 30-50 ጋክዳ አደት ኡባ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ኦናዉ ዳንዳኤይሳታ
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Laythi 30-50 gakida addeti ubbaa Geeshsha Dunkaaniya giddon oothanaw danda7eyisata
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይሠሩ ዘንድ ለማገልገል የሚመጡት ከሠላሳ እስከ ሃምሳ ዓመት የሆናቸው ወንዶች ሁሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመገናኛው ድንኳን ለማገልገል መግባት የቻሉ፥ ዕድሜአቸው ከሠላሳ እስከ ኀምሳ ዓመት የሚሆን ሁሉ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ክሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት ዘለዉ፥ ኣብ ስራሕ እቲ መራኸቢ ድንኳን ከገልግሉ ዝኽእሉ ዅሎም፥
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ወዲ ሰላሳ ዓመት ንላዕሊ ኽሳዕ ወዲ ሓምሳ ዓመት ዘለው፡ ኣብ ዕዮ ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ ዚኣትው ኹሎም፡