Numbers 4:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴን ኣሮንን ብቓል እግዚኣብሄር ብኣገልግሎት ሙሴ ዝቘጸርዎ ቍጽሪ ወለዶ ደቂ መራሪ እዚ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም በሙሴ እጅ እንዳዘዘ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው የሜራሪ ልጆች ወገኖች ቍጥር ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ፥ ከሜራሪ ልጆች ወገኖች የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ በሙሴ አንደበት እንዳዘዘ፥ ከሜራሪ ልጆች ወገኖች የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ማራራ ያራቱዋ ፓይዱ ሀዋ። መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና አዛዜዳዋዳን፥ ሙሴነ አሮን ኡንቱንታ ፓይዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Maraara yaratuwaa paydu hawaa. Med'inaa Goday Muse baggana azazeeddawaadan, Musenne Aarooni unttuntta paydeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Muse azazida mala Gaytoteththa Dunkaanezan haggaziza Museynne Aarooney qoodida Meraare nayti haytantta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ጋይቶቴ ዱንካኔዛን ሃጋዚዛ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ቆዲዳ ሜራሬ ናይቲ ሃይታንታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ኦና መላ ሙሰይነ አሮን ታይብዳ መራራ ኮቻት ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Muse kiitidaysada Geeshsha Dunkaaniya giddon oothana mela Museynne Aaroni taybida Meraara kochati haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህ የሜራሪ ጐሣዎች ጠቅላላ ድምር ነው፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ አማካይነት በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ሙሴና አሮን እነዚህን ቈጠሯቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት በመገናኛው ድንኳን ያገለገሉትና ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው የሜራሪ ልጆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ካብ ዓሌታት ደቂ ሜራሪ ዝተቘፀሩ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ፥ ሙሴን ኣሮንን ዝቘፀርዎም እዚኣቶም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ካብ ዓሌታት ደቂ መራሪ እተቖጽሩ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ዝኣዘዞ፡ ሙሴን ኣሮንን ዝቖጸርዎም፡ እዚኣቶም እዮም።