Numbers 4:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ልዕሊ እቲ መኣዲ እንጌራ ድማ ሐምላይ ጨርቂ ዘርጊሖም ነቲ ሳእንን ማንካን ሳእንን መሸፈኒን ይገብሩሉ። እቲ ቀጻሊ እንጌራ ድማ ኣብ ልዕሊኡ ክኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በኅብስተ ገጹ ገበታ ላይም ሰማያዊውን መጐናጸፊያ ይዘርጉበት፤ በእርሱም ላይ ወጭቶቹን፥ ጭልፋዎቹንም፥ ጽዋዎቹንም፥ ለማፍሰስም መቅጃዎቹን ያድርጉበት፤ ሁልጊዜም የሚኖር ኅብስት በእርሱ ላይ ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በገጽ ኅብስት ገበታ ላይ ሰማያዊውን መጐናጸፊያ ይዘርጉበት፤ በእርሱም ላይ ወጭቶቹን፥ ጭልፋዎቹንም፥ ጽዋዎቹንም፥ ለማፍሰስም መቅጃዎቹን ያድርጉ፤ ሁልጊዜም የሚኖር እንጀራ በእርሱ ላይ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በተቀደሰው ኅብስቱ ገበታ ላይ ሰማያዊውን መጐናጸፊያ ይዘርጉበት፤ በእርሱም ላይ ወጭቶቹን፥ ሙዳዮችንም፥ ጽዋዎቹንም፥ ለመጠጥ ቁርባንም መንቀሎቹን ያስቀምጡበት፤ ሁልጊዜም የሚቀርበው እንጀራ በእርሱ ላይ ይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ጾሳ ስን ሺሽያ ኡክ ዎያ ጻራጴዛ ቦላን ሳሉዋ ማላትያ ጫርቂያ ሂጽኖ፤ አ ቦላ ሳነቱዋ፥ ጭልፓቱዋ፥ ጹአቱዋነ ኡሻ ያርሾ ጎኤትያ ኦቶቱዋ ዎኖ፤ ቃይ ኡክይ ኡባ ዎደካ አ ቦላፐ ዮፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«S'oossaa sintsa shiishshiyaa ukitsaa wotsiyaa s'arap'p'eezaa bollan saluwaa malatiyaa c'ark'k'iyaa hiis's'ino; Aa bolla saanetuwaa, c'ilppatuwaa, s'uu'atuwaanne ushshaa yarshshoo go'ettiyaa ototuwaa wotsino; k'ay ukitsay ubbaa wodekka Aa bollappe d'ayoppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«GODAAS shiiqiza dumma ukeththaa iza bolla woththiza gabateza salo misatiza kareththa carqqan kammetto; Gabateza bolla shel7eta, Cilfata, xuu7atanne woyne ushshu duuqqiza miishshatanne uketh ubba wode pacey baynda iza bolla woththetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጎዳስ ሺቂዛ ዱማ ኡኬ ኢዛ ቦላ ዎዛ ጋባቴዛ ሳሎ ሚሳቲዛ ካሬ ጫርቃን ካሜቶ፤ ጋባቴዛ ቦላ ሼልኤታ፥ ጪልፋታ፥ ጹኣታኔ ዎይኔ ኡሹ ዱቂዛ ሚሻታኔ ኡኬ ኡባ ዎዴ ፓጬይ ባይንዳ ኢዛ ቦላ ዎቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ጎዳስ ሺቅያ ኡይ ዎያ ፃርጴዛ ቦላ ካሎሰ ጫርቀ ካሞ። ፃርጴዛ ቦላ ሳነታ፥ ጭልፓታ፥ ፁአታነ ዎይነ ኡሻ ያርሹዋ ዱቅያ ኦቶታ ዎና። ኡይይ ኡባ ዎደ ፃርጴዛ ቦላ ደኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Godaas shiiqiya uytha wothiya xarpheezaa bolla kaalose carqe kammo. Xarpheeza bolla saaneta, cilpata, xuu7atanne woyne ushsha yarshuwa duuqiya otota wothona. Uythay ubba wode xarpheeza bolla de7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“በገጸ ኅብስቱ ገበታ ላይ ሰማያዊ ጨርቅ ይዘርጉበት፤ በላዩም ላይ ወጭቶች፣ ጭልፋዎች፣ ጽዋዎች፣ ለመጠጥ ቍርባን የሚሆኑትን ማንቈርቈሪያዎች እንዲሁም ሁልጊዜ ከዚያ የማይታጣውን ኅብስት ያስቀምጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ለእግዚአብሔር የሚቀርበው የተቀደሰ ኅብስት ማኖሪያ የሆነውንም ገበታ በሰማያዊ ጨርቅ ይሸፍኑት፤ በገበታውም ላይ ሳሕኖችን፥ ጭልፋዎችን፥ ጽዋዎችንና የወይን ጠጅ መቅጃዎችን ያኑሩ፤ ኅብስትም ዘወትር በእርሱ ላይ ይኑርበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ነቲ ሕብስቲ ቝርባን ዘንብሩሉ ጠረጴዛ ድማ ሰማያዊ ዓለባ ይዘርግሑሉ። ኣብኡ ኸዓ ሒላባትን ውንጭሕትታትን ፅዋዓትን እቶም ንመስዋእቲ መስተ ዝኾኑ ዅስኵስትታትንውን ይስርዑ፤ እቲ ዅልሻዕ ኣብኡ ዘንብርዎ ሕብስቲ ቝርባን ከዓ ኣብ ልዕሊኡ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ልዕሊ ሰደቓ እንጌራ ምርኣይ ድማ ሰማያዊ ዓለባ ይዘርግሑሉ፡ ኣብኡ ኸኣ ሒላባትን ጭሔሎታትን ጽውኣትን እቲ ንመስዋእቲ መስተ ዝኸውን ኩስኩስትታትውን ይሰርዑ፡ እቲ ናይ ወርትግ እንጌራ ኸኣ ኣብ ልዕሊኡ ይኹን።