Numbers 5:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መቕደስ ነፍሲ ወከፍ ሰብ ድማ ናቱ ኪኸውን እዩ። ዝኾነ ንካህን ዝህቦ ዘበለ ናቱ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተ​ቀ​ደሰ የሰው ነገር ሁሉ፥ ሰውም ለካ​ህኑ የሚ​ሰ​ጠው ሁሉ ለእ​ርሱ ይሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የተቀደሰ የሰው ነገር ሁሉ፥ ሰውም ለካህኑ የሚሰጠው ሁሉ ለእርሱ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የማናቸውም ሰው የተቀደሱ ነገረሮች ለራሱ ለሰውዬው ይሆናሉ፤ ማናቸውም ሰው ለካህኑ የሚሰጠው ሁሉ ግን ለካህኑ ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት እት አሳይ እምያ እሞታይ ሄ እሜዳ ኡራባ፤ ሽን ቄስያዉ እ እምያ እሞታይ ሄ ቄስያሳ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti itti Asay immiyaa imotay he immeedda uraabaa; shin k'eesiyaw I immiyaa imotay he k'eesiyaassa› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Issi issi asi GODAAS immiza dumma imotay he imotaa immidaadessa; gido attiin izi qeesezas immizaa gidikko he miishshay qeesezassa.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢሲ ኢሲ ኣሲ ጎዳስ ኢሚዛ ዱማ ኢሞታይ ሄ ኢሞታ ኢሚዳዴሳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ቄሴዛስ ኢሚዛ ጊዲኮ ሄ ሚሻይ ቄሴዛሳ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ እስ አስ እምያ ጌሻ እሞታይ ሄ ኡራባ፥ ሽን ካህንያስ እምኮ ሄ እሞታይ ካህንያሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi issi asi immiya geeshsha imotay he uraaba, shin kahiniyas immiko he imotay kahiniyasa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእያንዳንዱ ሰው የተቀደሰ ስጦታ ለካህኑ ይሆናል፤ ለካህኑ የሚሰጠውም ሁሉ የራሱ ይሆናል።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እያንዳንዱ ሰው ለእግዚአብሔር የሚያቀርበው ልዩ ስጦታ የራሱ የሰውዬው ነው፤ ለካህኑ ከሰጠ ግን የካህኑ ይሆናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ እቲ ዝኾነ ሰብ ዝቐደሶ ነገር ንእኡ ይኹን፤ ኵሉ እቲ ሰብ ንኻህን ዝህቦ ድማ ነቲ ኻህን ይኹን በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ዝኾነ ሰብ ዝቐደሶ ነገር ንእኡ ይኹን። ሰብ ንኻህን ዚህቦ ዘበለ ንእኡ ይኹን።