Numbers 5:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኻህን ድማ ብማሕላ ይምሕላ እሞ ነታ ሰበይቲ፡ ምሳኻ ዝራኸብ እንተ ዘየልቦ፡ ኣብ ክንዲ ሰብኣይኪ ምስ ካልእ እንተ ዘይረኺስካ ድማ፡ ካብዚ መሪር ማይ ሓራ ትኸውን መርገምታት፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህኑም ያምላታል፤ ሴቲቱንም እንዲህ ይላታል፦ ሌላ ወንድ አልተኛሽ፥ ባልሽንም አልተውሽ፥ ራስሽንም አላረከስሽ እንደ ሆነ፥ ርግማንን ከሚያመጣ ከዚህ መራራ ውኃ ንጹሕ ሁኚ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህኑም ያምላታል፥ ሴቲቱንም እንዲህ ይላታል። ሌላ ወንድ አልተኛሽ፥ ባልሽንም አልተውሽ፥ ራስሽንም አላረከስሽ እንደ ሆነ፥ እርግማንን ከሚያመጣ ከዚህ መራራ ውኃ ንጹሕ ሁኚ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሴቲቱንም እንዲህ ብሎ ካህኑ ያምላታል፦ ‘ከአንቺ ጋር ሌላ ወንድ ካልተኛ፥ በባልሽም ሥልጣን ሥር እየነበርሽ ራስሽን ለማርከስ ዘወር ካላልሽ፥ እርግማንን ከሚያመጣው ከዚህ መራራ ውኃ የተጠበቅሽ ሁኚ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምሽራቶ ሀዋዳን ያጊደ ጫቀ፤ “ኔን ሀራ አቱማ አሳና ግሳቤናዋ ግዶፐነ፥ ነ አስና አጋደ ካረ ሀመታደ ቱናቤናዋ ግዶፐ፥ ሸቃ አህያ ሀ ጫሞ ሃይ ነዉ ጎመቶፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mishirato hawaadan yaagiide c'aak'k'etso; «Neeni hara attuma asaana gisabeennawaa gidooppenne, ne asinaa aggaade kare hamettaade tunabeennawaa gidooppe, shek'k'aa ahiyaa ha c'amo haatsay new gometoppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeesezi izo hizgi caaqeththo; neni ne azinara dishin hara addey nenara aqontta gidikkonne neni nena tunisontta gidikko qanggeth ehiza hayssi camo haaththay nees gometoppo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴዚ ኢዞ ሂዝጊ ጫቄ፤ ኔኒ ኔ ኣዚናራ ዲሺን ሃራ ኣዴይ ኔናራ ኣቆንታ ጊዲኮኔ ኔኒ ኔና ቱኒሶንታ ጊዲኮ ቃንጌ ኤሂዛ ሃይሲ ጫሞ ሃይ ኔስ ጎሜቶፖ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ ማጫስዉ ያግድ ጫቅሶ፤ “ኔኒ ሀራ አደራ አቃቦናባ ግድኮ፥ ነናተ ቱንሳቦናባ ግድኮ፥ ባደ ኤህያ ሃይ ነዉ ጎመ ግዶፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, maccasiw yaagidi caaqiso; “Neeni hara addera aqabonaba gidiko, nenatethaa tunisaboonaba gidiko, baadethi ehiya haathay new gome gidopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህኑም ሴትየዋን ያስምላታል፤ እንዲህም ይላታል፤ “ሌላ ወንድ አብሮሽ ካልተኛ፣ በትዳር ላይ ሆነሽ ወደ ርኩሰት ካላዘነበልሽ ይህ ርግማን የሚያመጣ መራራ ውሃ ጕዳት አያድርስብሽ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያም ካህኑ እንዲህ ብሎ ያስምላት፦ ከባልሽ ጋር እያለሽ ሌላ ወንድ ከአንቺ ጋር የተኛ ባይሆን፥ ራስሽንም ባታረክሺ ርግማን ከሚያመጣው ከዚህ መራራ ውሃ ነጻ ሁኚ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እቲ ኻህን ነታ ሰበይቲ መርገም ብዘስዕብ ማሕላ የምሕላ፤ ከምዙይ ከዓ ይበላ፦ “ምስ ካልእ ሰብኣይ ዘይደቀስኪ እንተ ዄንኪ፥ ሰበይቲ ሰብኣይ እንተለኺ ጠሊምክዮ ዘይረኸስኪ እንተ ዄንኪ፥ እዝ መርገም ዘምፅእ መሪር ማይ ኣይጕዳእኺ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኻህን ድማ የምሕላ፡ ነታ ሰበይቲ ኸኣኣ ይበላ፡ ሰብኣይ እንተ ዘይደቀሰኪ፡ ኣብ ትሕቲ ሰብኣይኪ ኸሎኺ ጠሊምክዮ ዘይረኸስኪ እንተ ኼንኪ፡ እዚ መርገም ዘምጽእ መሪር ማይ ኣይጉዳእኪ።