Numbers 5:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግናኸ ኣብ ክንዲ ሰብኣይኪ ናብ ካልእ እንተ ኸድካ፡ ንርእስኻ እንተ ኣርኪስካ፡ ኣብ ጥቓ ሰብኣይኪ ምሳኻ እንተ ደቀሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ባልሽን ትተሽ ረክሰሽ እንደ ሆነ፥ ከባልሽም ሌላ ወንድ ከአንቺ ጋር ተኝቶ እንደ ሆነ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ባልሽን ትተሽ ረክሰሽ እንደ ሆነ፥ ከባልሽም ሌላ ከወንድ ጋር ተኝተሽ እንደሆነ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን በባልሽም ሥልጣን ሥር እያለሽ እርሱን ትተሽ ፈቀቅ በማለት ራስሽን ያረከስሽ እንደሆነ፥ ከባልሽም ሌላ ከወንድ ጋር ተኝተሽ እንደሆነ፤’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኔን ነ አስና አጋደ ካረ ሀመታደ ቱኔዳዋ ግዶፐነ፥ ሀራ አቱማ አሳና ግሴዳዋ ግዶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin neeni ne asinaa aggaade kare hamettaade tuneeddawaa gidooppenne, hara attuma asaana giseeddawaa gidooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin neni ne azinappe hara addera zin7ada tunidaa gidikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኔኒ ኔ ኣዚናፔ ሃራ ኣዴራ ዚንኣዳ ቱኒዳ ጊዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኔኒ ነ አዝና አጋዳ ሀራ አደራ አቃዳ ቱንዳባ ግድኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin neeni ne azina aggada hara addera aqada tunidaba gidiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን በትዳር ላይ እያለሽ ወደ ርኩሰት በማዘንበል ከባልሽ ሌላ ከወንድ ጋር በመተኛት ከጐደፍሽ”፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን ከባልሽ ጋር እያለሽ ከሌላ ወንድ ጋር በመተኛት ራስሽን ያረከስሽ ከሆነ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰበይቲ ሰብኣይ እንተለኺ ጠሊምክዮ ረኺስኪ እንተ ዄንኪ ግና፥ እንትርፊ ምስ ሰብኣይኪ ምስ ካልእ ደቂስኪ እንተ ዄንኪ፥
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ትሕቲ ሰብኣይኪ ኸሎኺ ግና፡ ብጀካ ሰብኣይኪ ኻልእ እንተ ደቂሱኪ፡