Numbers 5:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነታ ሰበይቲ ድማ ነቲ መርገም ዚፈጥር መሪር ማይ ኸስተትዋ ይገብሮ፣ እቲ መርገም ዚፈጥር ማይ ድማ ናብኣ ኣትዩ ኪምረር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የመ​ር​ገ​ሙን መራራ ውኃ ለሴ​ቲቱ ያጠ​ጣ​ታል፤ የር​ግ​ማ​ኑም ውኃ ወደ ሆድዋ ይገ​ባል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርግማን የሚያመጣውንም መራራ ውኃ ለሴቲቱ ይጠጣታል፤ የእርግማኑም ውኃ በገባባት ጊዜ መራራ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርግማን የሚያመጣውንም መራራ ውኃ ለሴቲቱ ያጠጣታል፤ የእርግማኑም ውኃ በገባባት ጊዜ መራራ የሆነ ሥቃይ ያመጣባታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቲደ ሸቃ አህያ ሄ ጫሞ ሃ ምሽራቶ ኡሾ፤ ሸቃ አህያ ሃይ ምሽራት ኡሉዋን ገሊደ፥ እዞ ጫሞ ሳኩዋ ሳካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatiide shek'k'aa ahiyaa he c'amo haatsaa mishirato ushsho; shek'k'aa ahiyaa haatsay mishiratti uluwaan geliide, izo c'amo sakuwaa sakkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi maccassayo iita sako oyththiza camo haaththaa izo ushshanaappe sinththan,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ማጫሳዮ ኢታ ሳኮ ኦይዛ ጫሞ ሃ ኢዞ ኡሻናፔ ሲንን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃንገ ኤህያ ሃ ማጫስዉ ኡሻናፐ ስን፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qangethi ehiya haatha maccasiw ushshanaape sinthe,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ርግማን የሚያመጣውንም ውሃ ሴትየዋ እንድትጠጣ ያድርግ፤ ውሃውም ወደ ሰውነቷ ገብቶ የመረረ ሥቃይ ያስከትልባታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሴትዮዋ ብርቱ ሕመም የሚያስከትልባትን መራራ ውሃ እንድትጠጣ ከማድረጉ በፊት፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነታ ሰበይቲ ኸዓ ነቲ መርገም ዘምፅእ መሪር ማይ የስትያ፤ እቲ መርገም ዘምፅእ ማይ ድማ ምስ ኣተወ ኽመርራ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነታ ሰበይቲ ኸኣ እቲ መርገም ዘምጽእ ማይ ድማ ይአትዋ እሞ ኪመራ እዩ።