Numbers 5:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ ሰበይቲ ንጹህ እንተ ዀይና፡ እንተ ዘይረኽሰት ድማ፡ ንጹህ እንተ ዀነት። ሽዑ ሓራ ወጺኣ ክትጠንስ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ራስዋን ያላረከሰች እንደ ሆነች፥ ያለ ነውርም እንደ ሆነች፥ ያነጻታል፤ ልጆችንም ትወልዳለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ያልረከሰች ያለ ነውርም እንደ ሆነች፥ ንጹሕ ትሆናለች፥ ልጆችንም ታረግዛለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይልቁንም ሴቲቱ ሳትረክስ ንጹሕ ብትሆን ከእርግማን የተጠበቀች ትሆናለች፥ ልጅንም መፀነስ ትችላች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን እዛ ቱናቤና ጽሎ ማጫ አሳ ግዶፐ፥ አ ሳሮ አታደ ናናቱዋ የላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin iza tunabeenna s'illo mac'c'a asaa gidooppe, Aa saro ataade naanatuwaa yelana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin iza aykko moorokka ooththonttaa gidikko izi bolla aykko qohoykka gakkenna; iza naytakka yelana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢዛ ኣይኮ ሞሮካ ኦንታ ጊዲኮ ኢዚ ቦላ ኣይኮ ቆሆይካ ጋኬና፤ ኢዛ ናይታካ ዬላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ቱናቦናባነ ፅሎ ማጫስ ግድኮ፥ እያ ጌሽ ግዳና፤ ናአ የላናዉ ዳንዳአዉሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya tunaboonabanne xillo maccas gidiko, iya geeshshi gidana; na7a yelanaw danda7awusu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳሩ ግን ሴትየዋ ካልጐደፈችና ነውር ከሌለባት ከበደሉ ነጻ ትሆናለች፤ ልጆችም ትወልዳለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምንም በደል ያልሠራች ንጽሕት ሆና ከተገኘች ግን ምንም ጒዳት አይደርስባትም፤ ልጆችንም መውለድ ትችላለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ ሰበይቲ ዘይረኸሰት ንፅህቲ እንተ ኾይና ግና ሓራ እያ፤ ውላድ ከዓ ኽትረክብ እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣታ ሰበይቲ ዘይረኸሰት፡ ንሳ ንጽህቲ እተ ኾይና ኸኣ፡ ሓራ ውጽእቲ እያ፡ ዘርኢ ኸኣ ትረክብ።