Numbers 5:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ኵሉ እቲ ንኻህን ዘምጽእዎ ዅሉ ቕዱስ ህያባት ደቂ እስራኤል ድማ ናቱ ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ልጆች ለእግዚአብሔር ከሚያቀርቡአቸው የተቀደሱ ነገሮች ሁሉ የመጀመሪያው ለካህኑ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች ለካህኑ የሚያቀርቡት የተቀደሰ የማንሣት ቍርባን ሁሉ ለእርሱ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች ለካህኑ የሚያቀርቡትን ማናቸውም የተቀደሱ ነገሮች ስጦታ ሁሉ ለእርሱ ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ እስራኤላቱ ቄስያዉ እምያ ጌሻ እሙዋ ኡባይ ሄ ቄስያሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Israa'eelatuu k'eesiyaw immiyaa geeshsha imuwaa ubbay he k'eesiyaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa malan Isra7eele asay GODAAS immiza dumma imotay wurikka he imotaa ekkiza qeesezas gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ማላን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ኢሚዛ ዱማ ኢሞታይ ዉሪካ ሄ ኢሞታ ኤኪዛ ቄሴዛስ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ እስራኤለ አሳይ ጎዳስ እምያ ጌሻ እሞ ኡባይ ሄ ካህንያስ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi Isra7eele asay Godaas immiya geeshsha imo ubbay he kahiniyas gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን የሚያመጧቸው የተቀደሱ ስጦታዎች ሁሉ ለተቀባዩ ካህን ይሆናሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህም ዐይነት እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡት ልዩ ስጦታ ሁሉ ስጦታውን ለሚቀበለው ካህን ድርሻ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ እቲ ደቂ እስራኤል ናብ ካህን ዘምፅእዎ ቅዱስ መባእ ንእኡ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሉ ዚለዐለ መስዋእቲ ደቂ እስራኤል ካብ ኩሉ ቅዱስ ነገር ናብ ካህን ዜምጽእዎ ንእኡ ይኹን።