Numbers 7:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም መሳፍንቲ ነገድን ኣብ ልዕሊ እቶም እተቘጽሩን ዝነበሩ ሓለቓ ቤት ኣቦታቶም፡ መሳፍንቲ እስራኤል ይስውኡ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል አለቆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ ቍርባናቸውን አቀረቡ፤ እነዚህም ከተቈጠሩት በላይ የተሾሙ የነገዶች አለቆች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤል አለቆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ቍርባናቸውን አቀረቡ፤ እነዚህም ከተቈጠሩት በላይ የተሾሙ የነገዶች አለቆች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከተቈጠሩት በላይ የተሾሙት የነገዶች አለቆች የነበሩት የእስራኤል አለቆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ቁርባናቸውን አቀረቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ አሳ ካለዳዋንቱ፥ ሄዋንቱነ ዛራቱዋ ፓይዴዳ ሶ አሳ ካፖቱ እሞታ አሄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa asaa kaaletseeddawanttu, hewanttunne zaratuwaa paydeedda soo asaa kaappotuu imotaa aheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Isra7eele asaa kaaleththizayti, deraa qoodiza wode istta bolla alaafeteththi diza korapinneti wuri ba yarsho yarsho GODAAS shiishshida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛይቲ፥ ዴራ ቆዲዛ ዎዴ ኢስታ ቦላ ኣላፌቴ ዲዛ ኮራፒኔቲ ዉሪ ባ ያርሾ ያርሾ ጎዳስ ሺሺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ እስራኤለ አሳ ኮቻን ኮቻን ታይብድ ካለያ ዎደ ሀላቃ ግድዳ ኡባይ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Isra7eele asaa kochan kochan taybidi kaalethiya wode halaqa gidida ubbay,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም የእስራኤል አለቆች ሆነው ከተቈጠሩት ነገዶች ኀላፊዎች የነበሩት የየቤተ ሰቡ መሪዎች ስጦታቸውን አቀረቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያ በኋላ በእስራኤል ነገዶች መካከል የጐሣ አለቆች የሆኑት ማለትም በሕዝብ ቈጠራ ጊዜ ኀላፊነት የነበራቸው ሁሉ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣሕሉቕ ነገድ ዝኾኑ፥ ሹመኛታት እስራኤልን ዋናታት ማይ ቤትን፥ ኣብ ልዕሊ እቶም ቍፁራት ዝነበሩን ውህብቶ ኣቕረቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ሹማምቲ እስራኤል፡ ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታቶም፡ ንሳቶም ሹማምቲ እቶም ነገዳት፡ ንሳቶም ኣብ ልዕሊ እቶም ቁጹራት ዝነበሩ፡ ህያብ ኣቕረቡ፡