Numbers 7:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ትሕቲ መሪሕነት ኢታማር ወዲ ካህን ኣሮን ንደቂ መራሪ ድማ ከም ዕዮ ኣገልግሎት ኣርባዕተ ሰረገላታትን ሸሞንተ ብዕራይን ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከካህኑም ከአሮን ልጅ ከኢታምር እጅ በታች ላሉት ለሜራሪ ልጆች እንደ አገልግሎታቸው መጠን አራት ሰረገሎችንና ስምንት በሬዎችን ሰጣቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከካህኑም ከአሮን ልጅ ከኢታምር እጅ በታች ላሉት ለሜራሪ ልጆች እንደ አገልግሎታቸው አራት ሰረገሎችንና ስምንት በሬዎችን ሰጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በካህኑም በአሮን ልጅ በኢታምር ቁጥጥ ሥር ሆነው ለሜራሪ ልጆች እንደ አገልግሎታቸው አራት ሰረገሎችንና ስምንት በሬዎችን ሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ማራራ ያራቶ ኡንቱንቱ ኦሶ ኮሽያዋዳን ሻኪደ፥ ኦይዱ ጋረቱዋነ ሆስፑን ቦራቱዋ እሜዳ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ቄስያ አሮና ናኣ እታማራ አዎተ ጋርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Maraara yaratoo unttunttu oosoo koshshiyaawaadan shaakkiide, oyddu gaaretuwaanne hosppun booratuwaa immeedda. Unttunttu ubbaykka k'eesiyaa Aaroona na'aa Itaamaara aawotetsaa garssaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka Meraare zarkketas oyddu para-gaaretanne osppun boorata immides; heytantta oosoy polettanay Aaroone naa Itamaare alaafeteththanna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ሜራሬ ዛርኬታስ ኦይዱ ፓራ-ጋሬታኔ ኦስፑን ቦራታ ኢሚዴስ፤ ሄይታንታ ኦሶይ ፖሌታናይ ኣሮኔ ና ኢታማሬ ኣላፌቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
መራራ ኮቻስ ኮሸይሳዳ ሻክድ፥ ኤንታ ኦሱዋስ ኡይዱ ጋረታነ ሆስፑን ቦራታ እሚስ። ኤንታ ኦሱዋ አዋተን ካለይ ካህንያ አሮና ናኣ እታማራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Meraara kochaas koshsheysada shaakidi, enta oosuwas uyddu gaaretanne hospun boorata immis. Enta oosuwa aawatethan kaalethey kahiniya Aarona na7aa Itamaara.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሜራሪያውያንም ለአገልግሎታቸው በሚያስፈልጋቸው መጠን አራት ሠረገሎችና ስምንት በሬዎች ሰጠ። እንግዲህ እነዚህ ሁሉ በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታምር ኀላፊነት የሚመሩ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለሜራሪያውያን አራት ሠረገሎችንና ስምንት በሬዎችን ሰጠ። የእነርሱም አገልግሎት የሚከናወነው የአሮን ልጅ በሆነው በኢታማር ኀላፊነት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንደቂ ሜራሪ ኸዓ ኸም መጠን ኣገልግሎቶም፥ ኣርባዕተ ሰረገላታትን ሸሞንተ ኣብዑርን ሃቦም። እዚኣቶም ኵሎም ኣብ ትሕቲ ኢታምር ወዲ እቲ ኻህን ኣሮን ዘገልግሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንደቂ መራሪ ኸኣ ከም መጠን ኣገልግሎቶም ብትሕቲ ኢድ ኢታማር ወዲ ኻህን ኣሮን፡ ኣርባዕተ ሰረገላን ሾምንተ ብዕራይን ሀቦም።