Numbers 8:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናይ ሌዋውያን እዚ እዩ፡ ካብ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመትን ልዕሊኡን ንኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ ይኣትዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“የሌዋውያን ሕግ ይህ ነው፤ ከሃያ አምስት ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት እስከ አምሳ ዓመት ድረስ በምስክሩ ድንኳን ሥራ ያገለግሉ ዘንድ ይገባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሌዋውያን ሕግ ይህ ነው፤ ከሀያ አምስት ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት በመገናኛው ድንኳን ሥራ ያገለግሉ ዘንድ ይገባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በሌዋውያን ላይ ይህ ተፈጻሚ ይሆንባቸዋል፤ ዕድሚያቸው ሀያ አምስት ዓመት የሆናቸውና ከዚያም በላይ ያሉት የመገናኛውን ድንኳን አገልግሎት ለመፈጸም ይገባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሀዌ ሌዋቱዋ ጼልያ ዎጋ: ላይይ ላታማነ እቼሻነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ አቱማዋንቱ ኦሱዋ ኦናዉ ጋከትያ ዱንካንያ ዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hawe Leewatuwaa s'eelliyaa wogaa: laytsay laatamanne ichcheshanne hewaappe bollana de'iyaa attumawanttu oosuwaa ootsanaw Gaketiyaa Dunkkaaniyaa yiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Leweti ooso doommanaas bessiza wogati yelettiin nam7u tammanne ichchashu layththafe biidi ichchashu tammu layth gakkanaas dizayti wuri Gaytoteththa Dunkaaneza giddon ooththetto; ichchash tammu layth kumishin ooththofetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሌዌቲ ኦሶ ዶማናስ ቤሲዛ ዎጋቲ ዬሌቲን ናምኡ ታማኔ ኢቻሹ ላይፌ ቢዲ ኢቻሹ ታሙ ላይ ጋካናስ ዲዛይቲ ዉሪ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ኦቶ፤ ኢቻሽ ታሙ ላይ ኩሚሺን ኦፌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሀይስ ሌወት ኦና ዎጋ፤ ላይ ላታማነ እቻሻነ እያፐ ቦላ ግድዳ ሌወ አደ ኡባይ ጌሻ ዱንካንያን ኦናዉ ዮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Haysi Leeweti oothana wogaa; laythi laatamanne ichashanne iyape bolla gidida Leewe adde ubbay Geeshsha Dunkaaniyan oothanaw yo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ሌዋውያንን የሚመለከተው ደንብ ይህ ነው፤ በመገናኛው ድንኳን አገልግሎት ለመሳተፍ ሃያ አምስት ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናቸው ወንዶች ይመጣሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ኻያ አምስት ዓመት የሞላውና ከዚያም በላይ የሆነ ሌዋዊ ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ አገልግሎቱን ይፈጽማል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሕጊ ሌዋውያን እዙይ እዩ፦ ሌዋውያን፥ ዕድመኣቶም ካብ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ንላዕሊ ናብ ስራሕ እቲ መራኸቢ ድንኳን ከገልግሉ ይእተዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሌዋውያን ዚግባእ እዚ እዩ፡ ካብ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ንላዕሊ ናብ ዕዮ ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ ይእተው።