Obadiah 1:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብመዓልቲ መዓት ናብ ኣፍ ደገ ህዝበይ ክትኣትዉ ኣይምተገብኣኩምን። እወ፡ ኣብ መዓልቲ መዓትኦም ንሕሰሞም ክትጥምት ኣይምተገብኣካን፡ ኣብ መዓልቲ መዓት ድማ ኣብ ልዕሊ ንብረቶም ኢድካ ከተንብር ኣይምተገብኣካን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በች​ግ​ራ​ቸ​ውም ቀን በሕ​ዝቤ በር ትገባ ዘንድ፥ በጥ​ፋ​ታ​ቸ​ውም ቀን ጉባ​ኤ​ያ​ቸ​ውን ትመ​ለ​ከት ዘንድ፥ በእ​ል​ቂ​ታ​ቸ​ውም ቀን በሠ​ራ​ዊ​ታ​ቸው ላይ አደጋ ትጥል ዘንድ አይ​ገ​ባ​ህም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በጥፋታቸውም ቀን በሕዝቤ በር ትገባ ዘንድ፥ በጥፋታቸውም ቀን መከራቸውን ትመለከት ዘንድ፥ በጥፋታቸውም ቀን በሀብታቸው ላይ እጅህን ትዘረጋ ዘንድ አይገባህም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጥፋታቸውም ቀን በሕዝቤ በር ልትገባ፥ በጥፋታቸውም ቀን መከራቸውን ልትመለከት፥ በጥፋታቸውም ቀን በሀብታቸው ላይ እጅህን ልትዘረጋ አይገባህም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ቱጋ ጋላስ ታ አሳይ ደእያ ካታማ ገላናዉነ ኡንቱንቱ ዋይያ ጋላስ ኔን ናሸታናዉ በሰና ሽን! ቃይ ኡንቱንቱ ባሻ ጋላስ ኔን ኡንቱንቱ ዱረታ ቦንቃናዉ በሰና፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu tuggaa gallassi ta Asay de'iyaa katamaa gelanawunne unttunttu waayiyaa gallassi neeni nashetanaw bessena shin! K'ay unttunttu bashshaa gallassi neeni unttunttu duretaa bonk'k'anaw bessena;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta derey dhayza gallas istta pengera neni gelana bessennashin; istti dhayza gallas metotishin neni ufayettana bessennashin; qasseka istti dhayza gallas ne istta haaro boggana nees bessennashin.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ዴሬይ ይዛ ጋላስ ኢስታ ፔንጌራ ኔኒ ጌላና ቤሴናሺን፤ ኢስቲ ይዛ ጋላስ ሜቶቲሺን ኔኒ ኡፋዬታና ቤሴናሺን፤ ቃሴካ ኢስቲ ይዛ ጋላስ ኔ ኢስታ ሃሮ ቦጋና ኔስ ቤሴናሺን።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ኤንታ መቱዋ ጋላስ ታ አሳይ ደእያ ካታማ ገላናዉ፥ ኤንታ ዋያን ኔኒ ኡፋይታናዉነ ኤንታ መቱዋ ጋላስ ኤንታ ሻሉዋ ቦንቃናዉ በሰናሽን!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni enta metuwa gallas ta asay de7iya katamaa gelanaw, enta waayan neeni ufaytanawunne enta metuwa gallas enta shaluwa bonqanaw bessennashin!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በጥፋታቸው ቀን፣ በሕዝቤ በር መግባት የለብህም ነበር፤ በጥፋታቸው ቀን፣ በጭንቀታቸው መደሰት አልነበረብህም፤ በጥፋታቸው ቀን፣ ሀብታቸውን መዝረፍ አይገባህም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በችግራቸው ቀን ወደ ሕዝቤ በር ልትገባ ባልተገባህ ነበር፤ በመከራቸውም ቀን በይሁዳ ሕዝብ ጥፋት ለመደሰት መተባበር አይገባህም ነበር፤ በመጥፊያቸው ቀን የእነርሱን ንብረት መዝረፍ ባልተገባህም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በቲ ጥፍኣት ዝወረዶም መዓልቲ ብበሪ ህዝበይ ምእታው፥ ብመዓልቲ ጭንቀቶምውን ጥፍኣቶም ክትምልከት፥ ብመዓልቲ ጥፍኣቶም ኢድካ ዘርጊሕኻ፥ ሃብቶም ክትዘምት ኣይምተገበአካን ነይሩ።
Amharic Tigrinya 2011
በታ መዓልቲ መዓቱ ብደገ ህዝበይ ኣይትእቶ፡ በታ መዓልቲ መዓቱ ንስኻውን መከራኡ ኣይትርኤ፡ በታ መዓልቲ መዓቱ ድማ ኢድካ ናብ ገንዘቡ ኣይትዘርግሕ።