Obadiah 1:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ደብረ ጽዮን ግና ድሕነት ኪኸውን፡ ቅድስናውን ኪህሉ እዩ። ቤት ያእቆብ ከኣ ንብረቶም ኪወርስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ነገር ግን በጽዮን ተራራ ላይ መድኀኒት ይሆናል፤ እርሱም ቅዱስ ይሆናል፤ የያዕቆብም ቤት ሰዎች የወረሱአቸውን ይወርሳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን በጽዮን ተራራ ላይ የሚያመልጡ ይሆናሉ፥ እርሱም ቅዱስ ይሆናል፤ የያዕቆብም ቤት ሰዎች ርስታቸውን ይወርሳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን በጽዮን ተራራ ላይ የሚያመልጡ ይኖራሉ፥ እርሱም የተቀደሰ ስፍራ ይሆናል፥ የያዕቆብም ቤት ሰዎች ርስታቸውን ይወርሳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሽን ጽዮነ ደርያን ባሻፐ ከስ አክያዋንቱ ደአና፤ ጽዮኒካ ጌሻ ግዳናዋ፤ ያቆባ ዛራቱካ ባረንቱ ቢታ ላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Shin S'iyoone Deriyan bashshaappe kessi akkiyaawanttu de'ana; S'iyooniikka geeshsha gidanawaa; Yaak'ooba zaratuukka barenttu biittaa laattana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Xiyoone zuman metoppe attanay daana; he zumayakka geesh gidana; Yaaqoobe derey bonqqettida ba haaro zaari ekkana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጺዮኔ ዙማን ሜቶፔ ኣታናይ ዳና፤ ሄ ዙማያካ ጌሽ ጊዳና፤ ያቆቤ ዴሬይ ቦንቄቲዳ ባ ሃሮ ዛሪ ኤካና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሽን ፅዮነ ዙማን ከስ ኤክዳይሳት ዳና፤ ፅዮነይ ጌሽ ግዳና፤ ያይቆባ ኮቻይ ባንታ ቢታ ዛር ላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Shin Xiyoone zuman kessi ekidaysati daana; Xiyooney geeshshi gidana; Yayqooba kochay banta biitta zaari laattana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን በጽዮን ተራራ ነጻ መውጣት ይሆናል፤ የያዕቆብ ቤትም እርሷ የተቀደሰች ትሆናለች፤ ርስታቸውን ይወርሳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በጽዮን ተራራ ከጥፋት የሚያመልጡ ይገኛሉ፤ የጽዮን ተራራም የተቀደሰች ትሆናለች፤ የያዕቆብም ሕዝብ ተወስዶባቸው የነበረውን ንብረት መልሰው ይወስዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ግና ኣብ ልዕሊ እምባ ፅዮን ዘምልጡ ኽህልዉ እዮም፤ ንሱውን ቅዱስ ክኸውን እዩ፤ ቤት ያእቆብ ድማ ርስቶም ክወርሱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ከረን ጽዮን ግና ዘምለጡ ኪሕልው እዮም፡ ንሰውን ቅዱስ ኪኸውን እዩ፡ ቤት ያእቆብ ከአ ርስቶም ኪርስትዩ እዮም።