Obadiah 1:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቤት ያእቆብ ድማ ሓዊ፡ ቤት ዮሴፍ ድማ ሃልሃልታ፡ ቤት ኤሳው ድማ ጕንዲ ኪዀኑ፡ ኣብኣ ድማ ኪነድድዎን ኪበልዕዎን እዮም። ካብ ቤት ኤሳው ድማ ሓደ እኳ ኣይክተርፍን እዩ። እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ተናግሮአልና የያዕቆብ ቤት እሳት፥ የዮሴፍም ቤት ነበልባል፥ የዔሳውም ቤት ገለባ ይሆናሉ፤ እነርሱንም ያቃጥሉአቸዋል፤ ይበሉአቸውማል፤ ከዔሳውም ቤት ቅሬታ አይኖርም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ተናግሮአልና የያዕቆብ ቤት እሳት፥ የዮሴፍ ቤት ነበልባልም፥ የዔሳው ቤት ገለባ ይሆናሉ፤ እነርሱንም ያቃጥሉአቸዋል ይበሉአቸውማል፤ ከዔሳውም ቤት ቅሬታ የለውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ተናግሮአልና የያዕቆብ ቤት እሳት፥ የዮሴፍ ቤት ነበልባልም፥ የዔሳው ቤት ገለባ ይሆናሉ፥ እነርሱንም ያቃጥሉአቸዋል ይበሉአቸውማል፥ ከዔሳውም ቤት የሚተርፍ አይኖርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቆባ ዘረይ ታማ ግዳና፤ ዮሴፎ ዛራቱካ ላጮ ግዳና፤ ኤሳ ዛራቱ ኡቱላ ግዳናዋንታ። ታማይ ኡቱላ ምያዋዳን፥ ያቆባ ዛራቱነ ዮሴፎ ዛራቱ ኤሳ ዛራቱዋ ሚደ ኡባናካ ይሳና” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaak'ooba zeretsay tamaa gidana; Yooseefo zaratuukka lac'o gidana; Eesaa zaratuu utulaa gidanawantta. Tamay utulaa miyaawaadan, Yaak'ooba zaratuunne Yooseefo zaratuu Eesaa zaratuwaa miide ubbaannakka d'ayissana» yaagee Med'ina Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yaaqoobe zereththati tama mala, Yooseefe zereththati tama laco mala gidiin Eesawe zereththati uttula mala gidana; tamay uttula miza mala Yaaqoobe zereththatinne Yooseefe zereththati Eesawe zereththata dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያቆቤ ዜሬቲ ታማ ማላ፥ ዮሴፌ ዜሬቲ ታማ ላጮ ማላ ጊዲን ኤሳዌ ዜሬቲ ኡቱላ ማላ ጊዳና፤ ታማይ ኡቱላ ሚዛ ማላ ያቆቤ ዜሬቲኔ ዮሴፌ ዜሬቲ ኤሳዌ ዜሬታ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያይቆባ ኮቻይ ታማ ግዳና፤ ዮሰፋ ኮቻይ ላጮ ግዳና፤ ኤሳዌ ኮቻይ ቡረ ግዳና። ታም ቡረ መይሳዳ፥ ያይቆባ ዘረይነ ዮሰፋ ኮቻይ ኤሳዌ ኮቻ ምድ ፖሎ ይሳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yayqooba kochay tama gidana; Yoosefa kochay laco gidana; Eesawe kochay buure gidana. Tami buure meysada, Yayqooba zerethaynne Yoosefa kochay Eesawe kochaa midi polo dhaysana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የያዕቆብ ቤት እሳት፣ የዮሴፍም ቤት ነበልባል ይሆናል፤ የዔሳው ቤት ገለባ ይሆናል፤ ያቃጥሉታል፤ ይበሉትማል፤ ከዔሳው ቤት የሚተርፍ አይኖርም።” እግዚአብሔር ተናግሯል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የያዕቆብ ልጆች እንደ እሳት፥ የዮሴፍ ልጆች እንደ ነበልባል፥ የዔሳውም ልጆች እንደ ገለባ ይሆናሉ፤ እሳት ገለባን እንደሚያቃጥል የያዕቆብና የዮሴፍ ልጆች የዔሳውን ልጆች ያጠፋሉ። ይህንንም የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩሞ፥ ቤት ያእቆብ ሓዊ፥ ቤት ዮሴፍ ከዓ ነበልባል፥ ቤት ኤሳው ድማ ሓሰር ክኾኑ እዮም፤ ንኣኣቶም ከዓ ኸንድድዎምን ከጥፍእዎምን እዮም፤ ካብ ቤት ኤሳው፥ ሓደ እኳ ተረፍ ኣይህሉን እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
ቤት ያእቆብ ሓዊ፡ ቤት ዮሴፍ ከአ ሃልሃልታ፡ ቤት ኤሳው ድማ ከም ሐሰር ኪኾኑ እዮም። ኣብኦም ኬንድዱን ኪውሕጥዎምን እዮም። እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ንቤት ኤሳው ሓደ እኳ ኣይኪተርፉን ኣዩ።