Obadiah 1:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ካብ ደቡብ ዝመጹ ድማ ንኸረን ኤሳው ኪወርስዎ እዮም። እቶም ደቂ ጐልጐል፡ ፍልስጥኤማውያን፡ ግራት ኤፍሬምን ግራት ሰማርያን ኪወርስዎ እዮም። ብንያም ድማ ንጊልዓድ ኪወርስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የደ​ቡ​ብም ሰዎች የዔ​ሳ​ውን ተራራ፥ የቆ​ላ​ውም ሰዎች ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን ይወ​ር​ሳሉ፤ የኤ​ፍ​ሬ​ም​ንም ተራራ፥ የሰ​ማ​ር​ያን፥ የብ​ን​ያ​ም​ንና የገ​ለ​ዓ​ድን ሀገር ይወ​ር​ሳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የደቡብም ሰዎች የዔሳውን ተራራ፥ የቈላውም ሰዎች ፍልስጥዔማውያንን ይወርሳሉ፤ የኤፍሬምንም አገር የሰማርያንም አገር ይወርሳሉ፤ ብንያምም ገለዓድን ይወርሳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የደቡብም ሰዎች የዔሳውን ተራራ፥ የቆላውም ሰዎች ፍልስጥዔማውያንን ይወርሳሉ፤ የኤፍሬምንም አገር የሰማርያንም አገር ይወርሳሉ፥ ብንያምም ገለዓድን ይወርሳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳፐ ገድሳ ባጋን ደእያ አሳይ ኤሳ አሳ ላታና፤ ጋትያ ቢታን ደእያ አሳይ ፕልስጼማቱዋ ቢታ ላታና። ኡንቱንቱ ኤፍሬማ ቢታነ ሳማርያ ቢታ ላታና። ቃይ ቢንያማ ዛራቱካ ጋላኣደ ቢታ ላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaappe gedissa baggan de'iyaa Asay Eesaa asaa laattana; gad'atiyaa biittan de'iyaa Asay Piliss's'eematuwaa biittaa laattana. Unttunttu Efireema biittaanne Samaariyaa biittaa laattana. K'ay Biiniyaama zaratuukka Gala'aade biittaa laattana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Yuhuda dereppe dugeha baggara diza Negebe asay Eedoome biitta laattana; arshey wulliza baggara gadhan diza asati Filisxeeme, Efreemenne Samaariya biitta laattana; qasse Biniyaame zereththati Gala7aade biitta laattana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ዩሁዳ ዴሬፔ ዱጌሃ ባጋራ ዲዛ ኔጌቤ ኣሳይ ኤዶሜ ቢታ ላታና፤ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ጋን ዲዛ ኣሳቲ ፊሊስጼሜ፥ ኤፍሬሜኔ ሳማሪያ ቢታ ላታና፤ ቃሴ ቢኒያሜ ዜሬቲ ጋላኣዴ ቢታ ላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነገበ መላ ቢታን ደእያ አሳይ ኤሳዌ ዙማ ላታና፤ ጋ ቢታን ደእያ አሳይ ፍልስፄመ ቢታ፥ ኤፍሬማ ቢታነ ሳማረ ቢታ ላታና። ቃስ ብንያመ ኮቻይ ጋላዳ ቢታ ላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Negebe mela biittan de7iya asay Eesawe zuma laattana; gadha biittan de7iya asay Filisxeeme biitta, Efreema biittanne Samaare biitta laattana. Qassi Biniyaame kochay Galada biitta laattana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኔጌብ ሰዎች፣ የዔሳውን ተራራ ይይዛሉ፤ ከተራራው ግርጌ ያሉ ሰዎችም፣ የፍልስጥኤማውያንን ምድር ይወርሳሉ፤ የኤፍሬምንና የሰማርያንም ዕርሻ ይይዛሉ፤ ብንያምም ገለዓድን ይወርሳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ከይሁዳ በስተደቡብ ያሉ ሕዝቦች የኤዶምን ምድር ይወርሳሉ፤ በምዕራብ ተራራዎች ግርጌ በሚገኘው ቆላማ ስፍራ የሚኖሩ ሕዝቦች የፍልስጥኤምን ምድር ይይዛሉ፤ የኤፍሬምንና የሰማርያንም ግዛት ይወስዳሉ፤ የብንያም ሰዎችም የገለዓድን ምድር ይወርሳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሰባት ደቡብ ንእምባ ኤሳው፥ ሰባት እቲ ቖላ ድማ፥ ንምድሪ ፍልስጥኤማውያን ክወርሱ እዮም፤ ንሳቶም ንምድሪ ኤፍሬምን ንሰማርያውን ክሕዙ እዮም፤ ብንያምውን ንገለዓድ ክወርስ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣብ ደቡብ ዘለው ንኸረን ኤሳው፡ እቶም ኣብ ጎልጎል ዘለው ኸአ ንፍልስጥኤማውያን ኪርስትዩ እዮም። ንሳቶም ንምድሪ ኤፍሬምን ንምድሪ ሰማርያን ኪርስትይወን እዮም፡ ብንያም ድማ ንጊልዓድ ኪርስተያ እዩ።