Obadiah 1:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዕጫ እዚ ሰራዊት ደቂ እስራኤል ድማ፡ ዕጫ ከነኣናውያን ክሳዕ ሳራፋት ኪወስዶ እዩ። እቶም ኣብ ሰፋራድ ዘለዉ ምሩኻት የሩሳሌም ድማ ነተን ከተማታት ደቡብ ኪወርስወን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህም የእስራኤል ልጆች የጭፍራቸው ምርኮ የከነዓንን ስፍራ ሁሉ እስከ ሰራጵታ ድረስ ይወርሳል፤ የኢየሩሳሌም ምርኮኞች እስከ ኤፍራታ ድረስ የደቡብን ከተሞች ይወርሳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህም የእስራኤል ልጆች የጭፍራቸው ምርኮ የከነዓንን ስፍራ ሁሉ እስከ ሰራጵታ ድረስ ይወርሳል፤ በስፋራድም የሚኖሩ የኢየሩሳሌም ምርኮኞች የደቡብን ከተሞች ይወርሳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህም የእስራኤል ልጆች የጦር ምርኮ የከነዓንን ስፍራ ሁሉ እስከ ሰራጵታ ድረስ ይወርሳል፥ በስፋራድም የሚኖሩ የኢየሩሳሌም ምርኮኞች የደቡብን ከተሞች ይወርሳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦሞደቲደ ደኤዳ እስራኤልያ አሳይ ስሚደ፥ ካናነ ቢታ ስራፍታ ግያ ካታማ ጋካናዉ ላታና፤ ቃይ የሩሳላመፐ ኦሞደቲደ፥ ሳፋራዳ ግያ ሳኣን ደእያ አሳቱ ይሁዳፐ ገድሳ ባጋን ደእያ ካታማቱዋ ላታናዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Omoodettiide de'eedda Israa'eeliyaa Asay simmiide, Kanaane biittaa Siraafita giyaa katamaa gakkanaw laattana; k'ay Yerusaalameppe omoodettiide, Safaraada giyaa sa'aan de'iyaa asatuu Yihudaappe gedissa baggan de'iyaa katamatuwaa laattanawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Beti bida Isra7eele asay Alahe geetettiza dereppe simmidi Kanaane biittafe Sirafta gakkanaas diza biitta laattana; bete biidi Sirafta deren diza Isra7eele asay Negeben diza katamata laattana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቤቲ ቢዳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኣላሄ ጌቴቲዛ ዴሬፔ ሲሚዲ ካናኔ ቢታፌ ሲራፍታ ጋካናስ ዲዛ ቢታ ላታና፤ ቤቴ ቢዲ ሲራፍታ ዴሬን ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኔጌቤን ዲዛ ካታማታ ላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ድኤተፈ ስምዳ እስራኤለ አሳይ፥ ካናነፐ ብድ ስራፍታ ጋካናዉ ደእያ ቢታ ላታና። የሩሳላመፐ ደኤትድ፥ ሳፋራዳ ጌተትያ በሳን ደእያ አሳት ነገበ ካታማታ ላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Di7etethafe simmida Isra7eele asay, Kanaanepe bidi Sirafta gakanaw de7iya biitta laattana. Yerusalaamepe de7etidi, Safarada geetetiya bessan de7iya asati Negebe katamata laattana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በከነዓን ያለው ይህ የእስራኤል ስደተኞች ወገን፣ እስከ ሰራጵታ ያለውን ምድር ይወርሳል፤ በሰፋራድም ያሉ የኢየሩሳሌም ስደተኞች፣ የኔጌብን ከተሞች ይወርሳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በስደት ላይ የነበሩት የሰሜን እስራኤል ሕዝብ ሖላ ከሚባል አገር ተመልሰው የከነዓንን ምድር እስከ ሰራጵታ ድረስ ይወርሳሉ፤ በሰፋራድም የሚኖሩ የኢየሩሳሌም ስደተኞች በስተ ደቡብ ያሉትን ከተሞች ይይዛሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይውን ደቂ እስራኤል ምርኮ ጭፍራኦም፥ ኵሉ ስፍራ ከነዓን ክሳዕ ሰራጵታ ኽወርስ እዩ፤ ኣብ ስፋራድም ዝነበሩ ምሩኻት ኢየሩሳሌም፥ ንኸተማታት ደቡብ ክወርስወን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ተማሪኾም ዝነበሩ ሰራዊት ደቂ እስራኣኤል ነቲ ናይ ከነኣናዊያን ዝነበረ ኽሳዕ ሰራጳታ ኺርስትዩ፡ እቶም ካብ ዮርሳሌም ተማሪኾም ዝነበሩ ኣብ ሰፋራድ ዘለው ድማ ንኸተማታት ደቡብ ኪወርስወን እዮም።