Obadiah 1:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሸፋቱ ብለይቲ ከም ሸፋቱ እንተ ዚመጹኹም፡ (ከመይ ኢኹም ትጸንቱ!) ክሳዕ ዚኣኽሉዶ ኣይምሰረቑን ነይሮም፧ እቶም ቀረጽቲ ወይኒ እንተዝመጹኻ ወይኒ ኣይምገደፉን?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ሌቦች ቢመጡብህ፥ ወይም ወንበዴዎች በሌሊት ቢመጡ፥ የሚበቃቸውን የሚሰርቁ አይደሉምን? ወይንም የሚቈርጡ ወደ አንተ ቢመጡ ቃርሚያ አያስቀሩምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሌቦች ቢመጡብህ ወይም ወንበዴዎች በሌሊት ቢመጡ፥ የሚበቃቸውን የሚሰርቁ አይደሉምን? ወይንንም የሚቈርጡ ወደ አንተ ቢመጡ ቃርሚያ አያስቀሩምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሌቦች ቢመጡብህ ወይም ወንበዴዎች በሌሊት ቢመጡ፥ የሚበቃቸውን ብቻ ይሰርቁ የለምን? ወይንንም የሚቆርጡ ወደ አንተ ቢመጡ ቃርሚያ ያስቀሩ የለምን? አንተ ግን ምንኛ ጠፋህ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ካይሳቱ ዎይ ቦንቂያዋንቱ ቃማ ዮፐ፥ ባረንቶ ኮሽያዋ ኬሻ ጻላላ ዉኢኖ፤ ዎይንያ ቴራ ማጽያዋንቱካ ማጺደ፥ ቃርምያ አሺኖ፤ ሽን ኔኮ ይያ ባይዛንቻቱ ኔና ኡባና ይሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Kayisatuu woy bonk'k'iyaawanttu k'amma yooppe, barenttoo koshiyaawaa keeshshaa s'alala wuu"iino; woyniyaa teeraa mas'iyaawanttukka mas'iidde, k'aarimiyaa ashshiino; shin neekko yiyaa bayzzanchchatuu neena ubbaanna d'ayissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Kaysoti woykko bonqqizayti omars yiikko baas gidizayssa ekkeettes; Kath maxizayti piixe ashsheettes; gido attiin ne morkketi issinokka ashshettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ካይሶቲ ዎይኮ ቦንቂዛይቲ ኦማርስ ዪኮ ባስ ጊዲዛይሳ ኤኬቴስ፤ ካ ማጺዛይቲ ፒጼ ኣሼቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔ ሞርኬቲ ኢሲኖካ ኣሼቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ካይሶይ ዎይኮ ባንቅያ አስ ቃማ ዪኮ፥ ባንታዉ ግደይሳ መላ ፃላላ ካይሶቶኮናዬ? ዎይነ ማፀይሳት ማፅሸ፥ ፖሽለ አሾኮናዬ? ሽን ነ ሞርከት ነና ፖሎ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Kaysoy woyko banqiya asi qamma yiiko, bantaw gideysa mela xalaala kaysotokonayee? Woyne maxeysati maxishe, poshile ashshokonaayee? Shin ne morketi nena polo dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ሌቦች ወደ አንተ ቢመጡ፣ ዘራፊዎችም በሌሊት ቢገቡ፣ የሚሰርቁት የሚፈልጉትን ያህል ብቻ አይደለምን? ወይን ለቃሚዎች ወደ አንተ ቢመጡ፣ ጥቂት ቃርሚያ አይተዉምን? አንተ ግን ምንኛ ጥፋት ይጠብቅሃል!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ሌቦች ወይም ቀማኞች በሌሊት ቢመጡ፥ የሚበቃቸውን ያኽል ብቻ ይወስዳሉ፤ የወይን ምርትንም የሚሰበስቡ ቃርሚያ ይተዋሉ፤ የአንተ ጠላቶች ግን ፈጽሞ ያጠፉሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰረቕቲ ናባኻ እንተ መፁ፥ ወይ ከተርቲ ብለይቲ እንተ መፁኻ፥ ዝኣኽሎም ዝሰርቁዶ ኣይኮኑን? ወይኒ ዝቘርፁ ናባኻ እንተ መፁ ቐሪምዶ ኣየትርፉን? ንስኻ ግና ኸመይ ኢልካ ጠፋእኻ!
Amharic Tigrinya 2011
ሰረቕቲ ወይስ ከተርቲ ብለይቲ እንተ ዚመጹኻ፡ ክንደይ ኮን በረስካ፡ ክሳዕ ዚእኽሎምዶ ኣይምሰረቐን፡ ብተኽቲ ወይኒ እንተ ዚመጹኻስ፡ ገለ ዘለላዶ ኣይምሐደጉልካን፡