Obadiah 1:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም ሰብ ሊግካ ናብ ዶብ ኣምጺኦምካ። እቶም ምሳኻ ብሰላም ዝነበሩ ሰባት ኣታሊሎምካ ስዒሮምኻ፤ እቶም እንጌራኻ ዚበልዑ ኣብ ትሕቴኻ ቍስሊ ኣንቢሮምልካ እዮም፤ ኣብኡ ምስትውዓል የለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተ​ማ​ማ​ል​ሃ​ቸው ሰዎች ሁሉ ወደ ዳር​ቻህ ሰደ​ዱህ፤ የተ​ስ​ማ​ሙ​ህም ሰዎች ተነ​ሡ​ብህ፤ አሸ​ነ​ፉ​ህም፤ በበ​ታ​ች​ህም አሽ​ክላ ዘረ​ጉ​ብህ፤ እነ​ር​ሱም ማስ​ተ​ዋል የላ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የተማማልሃቸው ሰዎች ሁሉ ወደ ዳርቻህ ሰደዱህ፤ የታመንሃቸው ሰዎች አታለሉህ፥ አሸነፉህም፤ በበታችህም አሽክላ ዘረጉብህ፥ እነርሱም ማስተዋል የላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከአንተ ጋር ቃል የተገባቡ ሰዎች ሁሉ ወደ ዳርቻህ ሰደዱህ፥ የታመንሃቸው ሰዎች አታለሉህ፥ አሸነፉህም፥ በበታችህም ወጥመድ ዘረጉብህ፥ እነርሱም ማስተዋል የላቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔናና ጫቁዋን ደእያዋንቱ ኡባይ ኔና ነ ቢታፐ ጋጻ የደርሳና፤ ቃይ ነ ላገቱካ ጭሚደ ኔና ጾናና። ኔናና ምያዋንቱካ ነዉ ጲርያ ጲራና፤ ሽን ኔን ሄዋ አኬካካ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neenana c'aak'uwaan de'iyaawanttu ubbay neena ne biittaappe gas'aa yederssana; k'ay ne laggetsatuukka c'immiidde neena s'oonana. Neenana miyaawanttukka new p'iriyaa p'irana; shin neeni hewaa akeekakka» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nenara caaqettida laggeti nena baleththida; nena dosiza laggeti ne bolla morkketeththan dendida; ne kath midayti nees yarde woththidi nena ne dereppe gooddida; gido attiin istti hessa ne bolla ooththishin neni erabeekka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔናራ ጫቄቲዳ ላጌቲ ኔና ባሌዳ፤ ኔና ዶሲዛ ላጌቲ ኔ ቦላ ሞርኬቴን ዴንዲዳ፤ ኔ ካ ሚዳይቲ ኔስ ያርዴ ዎዲ ኔና ኔ ዴሬፔ ጎዲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ሄሳ ኔ ቦላ ኦሺን ኔኒ ኤራቤካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔራ ጫቅዳይሳት ኡባይ ነና ነ ቢታፈ ጎዳና፤ ቃስ ነ አማነትዳ ላገት ጭምድ ነና ፆናና። ነ ካ ምዳይሳት ነ ኦገን ግተ የጋና፥ ሽን ኔኒ ሄሳ አኬካካ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neera caaqidaysati ubbay nena ne biittafe gooddana; qassi ne ammanetida laggeti cimmidi nena xoonana. Ne kathaa midaysati ne ogen gite yeggana, shin neeni hessa akeekaka” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወዳጆችህ ሁሉ ወደ ድንበር ይገፉሃል፤ ጓደኞችህ ያታልሉሃል፤ ያሸንፉህማል፤ እንጀራህን የበሉ ወጥመድ ይዘረጉብሃል፤ አንተ ግን አታውቀውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቃል ኪዳን ጓደኞችህ ሁሉ አታለሉህ፤ ከሀገርህም አስወጥተው አሳደዱህ፤ ወዳጆችህ በአንተ ላይ በጠላትነት ተነሡብህ፤ ያንተን እንጀራ የበሉ ወጥመድ ዘረጉብህ፤ ይህን ሁሉ ሲያደርጉብህ ግን አንተ አልደረስክበትም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ቃል ኪዳን ዝኣተዉልካ ሰባት ክሳዕ ወሰን ሰጐጉኻ፤ ኵሎም እቶም እትኣምኖም ሰባት እውን ኣታለሉኻ፤ ኣእምሮ የብሉን ኢሎም ኣሰነፉኻ፤ እቶም እንጀራኻ ዝበልዑ እውን፥ ኣብ ትሕቴኻ መፈንጠር ዘርግሑልካ፤ ንሳቶምውን ምስትውዓል የብሎምን።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ቃል ኪዳን ዝአተውልካ ሰባት ኩሎም ክሳዕ ዶብ ሰደዱኻ፡ እቶም እትኣምኖም ሰባት ከአ ጠበሩኻ፡ ዐብለሉኻ ድማ፡ እቶም እንጌራኻ ዝበልዑውን፡ ኣእምሮ የብሉን፡ ኢሎም ኣብ ትሕቴኻ መፈንጠራ ዘርግሑልካ።