Obadiah 1:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኦ ተማን፡ ጀጋኑኻ ድማ፡ ነፍሲ ወከፍ ኣኽራን ኤሳው ብሕርደት ምእንቲ ኺጠፍእ፡ ኪርበዱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዔሳው ተራራ ሰዎች ሁሉ ይጠፉ ዘንድ የቴማን ሰልፈኞችህ ይደነግጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቴማን ሆይ፥ ሰዎች ሁሉ ከዔሳው ተራራ በመገደል ይጠፉ ዘንድ ኃያላንህ ይደነግጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቴማን ሆይ፥ ሰዎች ሁሉ ከዔሳው ተራራ በግድያ እንዲጠፉ ኃያላን ተዋጊዎችህ ይደነግጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ ተማና አሳቶ፥ ህንተ ኦላንቻቱ ዳጋማና፤ ኤሳ አሳ ቦላ ደእያ አሳይ ኡባይካ ሹከታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, Temaana asatoo, hintte olanchchatuu dagamana; Eesaa asaa bolla de'iyaa Asay ubbaykka shuketana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eedoome deren de7iza asati wurikka hayqqana; Temaane oliza wolqqama olanchchati babbana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤዶሜ ዴሬን ዴኢዛ ኣሳቲ ዉሪካ ሃይቃና፤ ቴማኔ ኦሊዛ ዎልቃማ ኦላንቻቲ ባባና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ፥ ተማና አሳቶ፥ ህንተ ኦላንቾት ዳጋማና፤ ኤሳዌ ዙማ ቦላ ደእያ አሳ ኡባይ ጎይረታና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno, Temaana asato, hinte olanchoti dagammana; Eesawe zuma bolla de7iya asa ubbay goyretana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ቴማን ሆይ፤ ተዋጊዎችህ ይደነግጣሉ፤ በዔሳውም ተራሮች ያለ ሁሉ፣ ተገድሎ ይጠፋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በኤዶም የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ይገደላሉ፤ የቴማንም ጀገኖች በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣታ ቴማን፥ ኵሎም ሰባት ካብ እምባ ኤሳው፥ ተቐቲሎም ምእንቲ ኽጠፍኡ፥ ጀጋኑኻ ኽርዕዱ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣታ ቴማን፡ ሰብ ዘበለ ኻብ ከረን ኤሳው ብምቕታል ኪጥረስሲ፡ ጀጋኑኻ ተስፋ ኪቖርጹ እዮም።