Proverbs 1:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምሳና ንዑ፡ ደም ንጸበ፡ ብዘይ ምኽንያት ንጹሃት ብሕቡእ ንደልዮ እንተ በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ና ከእኛ ጋር ደምን በማፍሰስ አንድ ሁን፥ ጻድቅ ሰውንም በምድር እንቅበር፥ ብለው ቢማልዱህ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደምን ለማፍሰስ ለእኛ ጋር ና እናድባ፥ ለንጹሕም ያለ ምክንያት ወጥመድን እንሸምቅበት ቢሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደምን ለማፍሰስ “ና እናድባ፥ ለንጹሕም ያለ ምክንያት ወጥመድን እንሸምቅበት” ቢሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ኔና፥ “ኑናና ደንዳ፤ አሳ ዎናዉ ቆሰቲደ ናጎይተ፤ ጋሱ ዮፐነ ጽሎቱዋ ዎናዉ ቆሰት ኡቶይተ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu neena, «Nuunana dendda; asaa wod'anaw k'osettiide naagoytte; gaasuu d'ayooppenne s'illotuwaa wod'anaw k'osetti uttoytte;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti nena, «Ane haa ya; issife biidi suuth gussanaas zuggoos; xillotakka wodhanaas qotetti uttoos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኔና፥ «ኣኔ ሃያ፤ ኢሲፌ ቢዲ ሱ ጉሳናስ ዙጎስ፤ ጺሎታካ ዎናስ ቆቴቲ ኡቶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ፥ “ኑራ የ፤ አሰ ዎናዉ ሆክድ ናጎስ፤ ፅሎታ ዎናዉ ቆሰቶስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti, “Nuura yedha; ase wodhanaw hokidi naagoos; xillota wodhanaw qosetoos.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ከእኛ ጋር ናና፣ ደም ለማፍሰስ እናድባ፤ በደል በሌለበት ሰው ላይ እንሸምቅ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምናልባትም እንዲህ ይሉህ ይሆናል፦ “ከበደል ንጹሕ የሆነውን ሰው መንገድ ላይ አድብተን እንድንገድለው ከእኛ ጋር ና!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም፦ “ምሳና ነዓ፤ ኣድቢና ደም ነፍስስ፤ ንንፁህውን ብዘይ ምኽንያት፥ መፃወድያ ነፃውደሉ እንተ በሉ፥
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም እንተ በሉ፡ ምሳና ንዓ፡ ደም ከነፍስስሲ ነድቢ፡ ነቲ ንጹህ ብዘይ ምኽንያት መጻወድያ ነጻውደሉ፡