Proverbs 1:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብደሞም ድማ ይጸንሑ ነበሩ። ንህይወቶም ኢሎም ብሕቡእ ይሕብኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መግደልን የለመዱ እነርሱ ክፋትን ለራሳቸው ይሰበስባሉ። የኀጢአተኞች ሰዎች አወዳደቃቸው ክፉ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱም በደማቸው ላይ ያደባሉ፥ በነፍሳቸውም ላይ ይሸምቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም በደማቸው ላይ ያደባሉ፥ በነፍሳቸውም ላይ ይሸምቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኡንቱንቱ ባረንቱ ሱ ጉሳናዉ ባረንቶ ዎጽማድያ ምጪኖ፤ ባረንቱ ሸምፑዋ ዎናዉ ቆሰት ኡቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin unttunttu barenttu suutsaa gussanaw barenttoo wos'imadiyaa mic'c'iino; barenttu shemppuwaa wod'anaw k'osetti uttiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayti ha asati bantta suuth gussanaas zuggeettes; bantta shemppo wodhanaas qotetti utteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይቲ ሃ ኣሳቲ ባንታ ሱ ጉሳናስ ዙጌቴስ፤ ባንታ ሼምፖ ዎናስ ቆቴቲ ኡቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኤንቲ ባንታ ሱ ጉሳናዉ ሆኮሶና፤ ባንታ ሸምፑዋ ዎናዉ ቆሰቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin enti banta suuthi gussanaw hokosona; banta shempuwa wodhanaw qosetoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነዚህ ሰዎች የሚያደቡት በገዛ ደማቸው ላይ ነው፤ የሚሸምቁትም በራሳቸው ላይ ብቻ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህን የሚያደርጉ ሰዎች የሚሞቱበትን ወጥመድ ራሳቸው ይዘረጋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ኣብ ልዕሊ ደሞም የድብዩ፤ ኣብ ልዕሊ ነፍሶምውን የሻርዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ግና ንብገዛእ ደሞም የድብይሉ፡ ንብገዛእ ነፍሶም ከአ ውዲት ይገብሩሉ።