Proverbs 1:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚት መአከቢ ቦታ፡ ኣብ መኽፈቲ ደጌታት ትጽውዕ። ኣብ ከተማ ቃላ ትዛረብ እሞ ከምዚ ትብል፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በግንብ ድምድማት ትሰብካለች፥ በኀያላን በሮች ታገለግላለች። በከተማ በሮች በድፍረት እንዲህ ትላለች፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአደባባይ ትጣራለች፤ በከተማይቱ መግቢያ በር ቃልን ትናገራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ግርግር ባለበት አደባባይ ትጣራለች፥ በከተማይቱ መግቢያ በር ቃልን ትናገራለች፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዳ ኤራተታ አሳይ ሺቅያ ሳኣን ኤቃደ ጼሳዉ፤ ካታማ ገልያ ፐንግያን ኤቃደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aad'd'eeda eratetsatta Asay shiik'iyaa sa'aan ek'k'aade s'eesaw; katamaa geliyaa penggiyaan ek'k'aade,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aadho erateththaya cora asi shiiqizason waassawus; katama geliza pengen eqqada,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣ ኤራቴያ ጮራ ኣሲ ሺቂዛሶን ዋሳዉስ፤ ካታማ ጌሊዛ ፔንጌን ኤቃዳ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጭንጫተ አስ ሺቅያ በሳን ኤቃዳ ፄጋዉሱ፤ ካታማ ገልያ ፐንገን ኤቃዳ ሀይሳዳ ያጋዉሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Cincatethi asi shiiqiya bessan eqada xeegawusu; katamaa geliya pengen eqada haysada yaagawusu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዉካታ በበዛባቸው ጐዳናዎች ላይ ትጮኻለች፤ በከተማዪቱም መግቢያ በር ላይ እንዲህ ትላለች፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰው በሚበዛበት መንገድ ትጮኻለች፤ በከተማው መግቢያ የሕዝብ መሰብሰቢያ ላይ ንግግርዋን ታሰማለች። እንዲህም ትላለች፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ህዝቢ ኣብ ዘለዎ ጐደና ትፃዋዕ፤ ኣብ ኣፍ ደገታት እታ ኸተማ ኸዓ ቓላ ተስምዕ፤
Amharic Tigrinya 2011
ኣቱም ዓያሱ ክሳዕ መአዝከ ዕሽነት ክትፈትው ኢኹም፡ መላገጽቲ ኸአ ክሳዕ መኣዝላግዚ ባህ ኪብሎም፡ ደናቑርቲውን ፍልጠት ኪጸልኡ እዮም።