Proverbs 1:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጽልኢ ጥዑማት ኪቐትሎም፡ ብልጽግና ዓያሹ ድማ ኬጥፍኦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አላዋቂዎችን አለመመለሳቸው ትገድላቸዋለችና፥ ሰነፎችንም ምርመራቸው ትገድላቸዋለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አላዋቂዎችን ከጥበብ መራቅ ይገድላቸዋልና፥ ሰነፎችንም ቸልተኛ መሆን ያጠፋቸዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አላዋቂዎችን ከጥበብ መራቅ ይገድላቸዋልና፥ ሞኞችንም ቸልተኛ መሆን ያጠፋቸዋልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አኬካይ ፓጬዳዋንታ አዳ ኤራተፐ ሃክያዌ ዎ፤ ቦዛቱዋ ሸነኮ ግያዌ ይሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Akeekay pac'c'eeddawantta aad'd'eeda eratetsaappe haakkiyaawe wod'ee; boozatuwaa sheneko giyaawe d'ayissee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wozinay paccidayta aadho erateththafe haakoy istta wodhana; balata wuda dhayoy istta dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎዚናይ ፓጪዳይታ ኣ ኤራቴፌ ሃኮይ ኢስታ ዎና፤ ባላታ ዉዳ ዮይ ኢስታ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አኬክ ፓጭዳይሳታ ጭንጫተፈ ሃከይስ ዎስ፤ ኤያታ ቀል ጉስ ይሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Akeeki pacidaysata cincatethafe haakeysi wodhees; eeyata qelli guussi dhaysees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ብስለት የሌላቸውን ስድነታቸው ይገድላቸዋል፤ ተላሎችንም ቸልተኝነታቸው ያጠፋቸዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዕውቀት የጐደላቸው ሰዎች ከጥበብ በመራቃቸው ምክንያት ይሞታሉ፤ ሞኞችም ከቸልተኛነታቸው የተነሣ ይጠፋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ዓያሹ፥ ካብ ጥበብ ምርሓቕ ክቐትሎም እዩ፤ ነቶም ደናቝር ከዓ፥ እቲ ሸለልትነቶም ከጥፍኦም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እወ፡ ነቶም ዓያሱ ዕልወቶም ኪቕትሎም፡ ነቶም ደናቑርቲ ኸአ እቲ ሸለል ምባሎም ኬጥፍኦም እዩ።