Proverbs 10:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሓጋይ ዚእከብ ለባም ወዲ እዩ። እቲ ኣብ ቀውዒ ዚድቅስ ግና ወዲ ሕፍረት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተማረ ልጅ ብልህ ይሆናል። ሰነፍ ልጅ ግን ራሱን ተገዥ ያደርጋል። ብልህ ልጅ ከቃጠሎ ይድናል፤ ኀጢአተኛ ልጅ ግን በአውድማ ነፋስ የሚጨብጥ ይሆናል። ብልህ ልጅ በመከር ጊዜ ይሠራል። ሰነፍ ልጅ ግን በመከር ጊዜ ይተኛል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በበጋ የሚያከማች ልጅ አስተዋይ ነው፤ በመከር የሚተኛ ግን እርሱ ራሱን ያስነውራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በበጋ የሚያከማች ልጅ አስተዋይ ነው፥ በመከር የሚተኛ ግን እርሱ ራሱን ያስነውራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዳ ኤራንቻ ኡራይ ካ ቦንያን ሺሼ፤ ሽን ካ ጫክያ ዎደ ገምእሽያ ኡራይ ካዉሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aad'd'eeda eranchcha uray katsaa boniyaan shiishshee; shin katsaa c'akkiyaa wode gem"ishshiyaa uray kawushee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aadho eranchchay kath wodera shiishshees; kath shiishshiza wode dhiskiza asi gidikko kawuyees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣ ኤራንቻይ ካ ዎዴራ ሺሼስ፤ ካ ሺሺዛ ዎዴ ስኪዛ ኣሲ ጊዲኮ ካዉዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጭንጫ አስ ባ ካ ቦነ ሺሼስ፤ ሽን ካ ጫክያ ዎደ ስክያ አስ ካዉዬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Cinca asi ba kathaa bone shiishees; shin kathi cakiya wode dhiskiya asi kawuyees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰብሉን በበጋ የሚሰበስብ ጠቢብ ልጅ ነው፤ በመከር ጊዜ የሚተኛ ግን ውርደት ይከተለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ብልኅ ሰው መከሩን በወቅቱ ይሰበስባል፤ በመከር ወራት የሚተኛ ግን ውርደት ይደርስበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ለባም ወዲ፥ እኽሉ ብሓጋይ ይእክብ፤ እቲ ኣብ እዋን ቀውዒ ዝድቅስ ግና ንባዕሉ የዋርድ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ብሓጋይ ዚእክብ ጥበበኛ ወዲ እዩ፡ እቲ ብቐውዒ ዚድቅስ ግና ዜሕስር ወዲ እዩ።