Proverbs 11:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መሓሪ ንነፍሱ ጽቡቕ ይገብረላ፣ እቲ ጨካን ግና ንስጋኡ ይጐድእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቸር ሰው ለነፍሱ መልካም ያደርጋል፤ ጨካኝ ግን ሥጋውን ይጐዳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቸር ሰው ለራሱ መልካም ያደርጋል፤ ጨካኝ ግን ሥጋውን ይጐዳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቸር ሰው ለራሱ መልካም ያደርጋል፥ ጨካኝ ግን ራሱን ይጐዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኬካ አሳይ ባረዉ ሎኦባ ኦ፤ ሽን መቀ ኢታ አሳይ ባረና ቆሄ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Keeka Asay barew lo"obaa ootsee; shin mek'etsaa iita Asay barena k'ohee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kiya asi bana go7ees; menxe iita asi gidikko ba bolla meto ehees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኪያ ኣሲ ባና ጎኤስ፤ ሜንጼ ኢታ ኣሲ ጊዲኮ ባ ቦላ ሜቶ ኤሄስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኬሀ አስ ባዉ ሎኦባ ኦስ፤ ሽን ዎዛና ምኖ አስ ባና ቆሄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Keeha asi baw lo77oba oothees; shin wozana mino asi bana qohees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግ ሰው ራሱን ይጠቅማል፤ ጨካኝ ግን በራሱ ላይ መከራ ያመጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ርኅሩኅ ብትሆን ራስህን ትጠቅማለህ፤ ጨካኝ ብትሆን ግን ራስህን ትጐዳለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕያዋይ ሰብ ንባዕሉ ፅቡቕ ይገብር፤ ጨካን ግና ንስጋኡ ይጐድእ።
Amharic Tigrinya 2011
ርሕሩሕ ሰብ ንነፍሱ ጽቡቕ ይገብረላ፡ ጨካን ግና ንብገዛእ ስጋኡ ይጐድኦ።