Proverbs 11:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ክፉኣት ልቢ ዘለዎም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፍንፉናት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጠማማ መንገድ በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ነው፤ በመንገዳቸው ፍጹማን የሆኑ ግን በፊቱ የተመረጡ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ልበ ጠማሞች በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊዎች ናቸው፤ በመንገዳቸው ፍጹማን የሆኑ ግን የተወደዱ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልበ ጠማሞች በጌታ ዘንድ አስጸያፊዎች ናቸው፥ በመንገዳቸው ፍጹማን የሆኑ ግን የተወደዱ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኢታ ቆፋይ ደእያ አሳቱዋ እጼ፤ ሽን ሱረ ሀመትያዋንቱን ናሸቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday iita k'ofay de'iyaa asatuwaa is's'ee; shin suure hamettiyaawanttun nashettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY iita qofay de7iza asata shaatettees; gido attiin suure hemettizaytan ufayettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢታ ቆፋይ ዴኢዛ ኣሳታ ሻቴቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሱሬ ሄሜቲዛይታን ኡፋዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኢታ ቆፋይ ደእያ አሳታ እፄስ፤ ሽን ሱረ ሄመተይሳታን ኡፋይቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday iita qofay de7iya asata ixees; shin suure hemeteysatan ufaytees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ልበ ጠማሞችን ይጸየፋል፤ በመንገዳቸው ነቀፋ በሌለባቸው ሰዎች ግን ደስ ይሰኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ልበ ጠማሞችን ይጸየፋል። ነቀፋ በሌለበት መንገድ በሚሄዱ ሰዎች ይደሰታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ነቶም ጠዋይ ዝልቦም ይፅየፎም፤ ብመንገዶም ፍፁማት ዝኾኑ ግና ዝተፈተዉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ጠዋይ ዝልቦም ኣብ እግዚኣብሄር ፍንፋናት እዮም፡ እቶም ብመገዶም ፍጹማት ግና የሐጒስዎ።