Proverbs 11:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስርናይ ዚኽልክሎ፡ ህዝቢ ይረግሞ። በረኸት ግና ኣብ ርእሲ እቲ ዝሸጦ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስንዴውን የሚያደልብ ለአሕዛብ ይተወዋል። በረከት ግን በሚሰጥ ሰው ራስ ላይ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እህልን የሚያስቀር ሰው በሕዝብ ዘንድ ይረገማል፤ በረከት ግን በሚሸጠው ራስ ላይ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እህልን የሚደብቅ ሰው በሕዝብ ዘንድ ይረገማል፥ በረከት ግን በሚሸጠው ራስ ላይ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካይ አልእና ዛልአናዉ ምንጅያ ኡራ አሳይ ሸቄ። ሽን ባረ ካ አሳይ ኮይያ ዎደ ዝልእያ አሳ አንጄ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Katsay al"ina zal"anaw minjjiyaa uraa Asay shek'k'ee. Shin bare katsaa Asay koyiyaa wode zil"iyaa asaa anjjee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Geemara kath dagasizaade derey qanggees; kessi bayzizaadey gidikko anjjettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጌማራ ካ ዳጋሲዛዴ ዴሬይ ቃንጌስ፤ ኬሲ ባይዚዛዴይ ጊዲኮ ኣንጄቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካ አልእን ባይዛናዉ ምንጅያ ኡራ አሳይ ባዴስ። ሽን ባ ካ አሳይ ኮይያ ዎደ ባይዝያ ኡራ አንጄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kathi al77in bayzanaw minjiya uraa asay baaddees. Shin ba kathaa asay koyiya wode bayziya uraa anjees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በድብቅ እህል የሚያከማቸውን ሕዝብ ይረግመዋል፤ አውጥቶ የሚሸጥ ግን በረከት ይጐናጸፋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አቈይቶ በውድ ዋጋ ለመሸጥ እህሉን የሚያከማች ሰው፥ በሕዝብ ዘንድ የተረገመ ይሆናል፤ እህሉን ለገበያ የሚያቀርብ ሰው ግን፥ በሕዝብ ዘንድ የተመሰገነ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣኽቢረ ኽሸጦ ኢሉ እኽሉ ንዝዓቍር ሰብ፥ ህዝቢ ይረግሞ፤ በረኸት ግና ኣብ ርእሲ እቲ እኽሉ ዝሸይጥ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ እኽሊ ዚዐቊር ሰብ ህዝቢ ይረግሞ፡ በረኸት ግና ኣብ ርእሲ እቲ እኽሉ ዚሸይጥ ይዐስል።