Proverbs 11:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጽድቂ ፍጹማት መገዱ የቕንዕ፡ እኩይ ግና ብኽፍኣት ክወድቕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የፍጹም ሰው ጽድቁ መንገዱን ያቀናለታል፤ ኀጢአት ግን በክፉዎች ላይ ትወርዳለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የፍጹም ሰው ጽድቁ መንገዱን ያቀናለታል፤ ኃጥእ ግን በኃጢአቱ ይወድቃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የፍጹም ሰው ጽድቁ መንገዱን ያቀናለታል፥ ክፉ ግን በክፋቱ ይወድቃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቦሪ ባይና ኡራ ኦግያ አ ጽሎተይ ሱርሴ፤ ሽን ኢታ ኡራይ ባረ ኢታተን ኩንዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Borii bayinna uraa ogiyaa Aa s'illotetsay suurissee; shin iita uray bare iitatetsan kunddee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Borey baynda asata istta xilloteththi isttas oge suurisees; gido attiin iitati bantta iitateththan kundeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቦሬይ ባይንዳ ኣሳታ ኢስታ ጺሎቴ ኢስታስ ኦጌ ሱሪሴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢታቲ ባንታ ኢታቴን ኩንዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቦረይ ባይና ኡራ ኦግያ ፅሎተይ ሱርሴስ፤ ሽን ኢታ ኡራይ ባ ኢታተን ኩንዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Borey bayna uraa ogiya xillotethay suurisees; shin iita uray ba iitatethan kundees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለፍጹማን ሰዎች ጽድቃቸው መንገዳቸውን ታቃናላቸዋለች፤ ክፉዎች ግን በገዛ ክፋታቸው ይወድቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ደግነት የመልካሙን ሰው ኑሮ ያቃናለታል፤ ክፉ ሰው ግን በገዛ ክፋቱ ይወድቃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንፍፁም ሰብ፥ ፅድቁ፥ ንመንገዱ የቕንዐሉ፤ ንሓጥእ ግና ሓጢኣቱ የውድቖ።
Amharic Tigrinya 2011
ንፍጹም ሰብ እቲ ጽድቁ መገዱ የቕንዓሉ፡ ንረሲእ ግና ረሲእነቱ የውድቖ።