Proverbs 11:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጽድቂ ቅኑዓት ኬድሕኖም እዩ፣ በደለኛታት ግና ብትሪ ኺሕዙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቅኖች ሰዎችን ጽድቃቸው ይታደጋቸዋል፤ ኃጥኣን ግን ባለማወቃቸው ይጠመዳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቅኖችን ጽድቃቸው ይታደጋቸዋል፤ ወስላቶች ግን በምኞታቸው ይጠመዳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቅኖችን ጽድቃቸው ይታደጋቸዋል፥ ወስላቶች ግን በምኞታቸው ይጠመዳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሱረቱዋ ኡንቱንቱ ጽሎተይ አሼ፤ ሽን አማነተናዋንታ ኡንቱንቱ አሙ ጲረ ግዲደ ኦይቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Suuretuwaa unttunttu s'illotetsay ashshee; shin ammanettennawantta unttunttu amuu p'ire gidiide oyk'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Suureta istta xilloteththi ashshees; gido attiin malteti bantta iita amon oykettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሱሬታ ኢስታ ጺሎቴ ኣሼስ፤ ጊዶ ኣቲን ማልቴቲ ባንታ ኢታ ኣሞን ኦይኬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሱረታ ኤንታ ፅሎተይ አሼስ፤ ሽን አማነቶናይሳታ ኤንታ አሞይ ፅሄ ግድድ ኦይካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Suureta enta xillotethay ashshees; shin ammanetonayisata enta amoy xihe gididi oykana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቅኖችን ጽድቃቸው ትታደጋቸዋለች፤ ወስላቶች ግን በክፉ ምኞታቸው ይጠመዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቅን ሰው በደግነቱ ይድናል፤ እምነት የማይጣልበት ሰው ግን የራሱ ክፉ ምኞት ወጥመድ ሆኖ ይይዘዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ቅኑዓት ፅድቆም የናግፎም፤ ነቶም ወስላታታት ግና ኽፍኣቶም መፈንጠር ይኾኖም።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ቅኑዓት ጽድቆም የናግፎም፡ ነቶም ጠለምቲ ግና ክፍኣቶም ይሕዞም።