Proverbs 11:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስሉይ ብኣፉ ንብጻዩ የጥፍኦ፡ ጻድቃን ግና ብፍልጠት ኪድሕን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በክፉዎች አፍ የሀገር ወጥመድ አለ፥ የጻድቃን ዕውቀት ግን መልካም ጎዳና ናት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዝንጉ ሰው በአፉ ባልንጀራውን ያጠፋል፤ ጻድቃን ግን በእውቀት ይድናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኩይ ሰው በአፉ ባልንጀራውን ያጠፋል፥ ጻድቃን ግን በእውቀት ይድናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳ ኤረና ብታኒ ባረ ዶናን አሳ ይሴ፤ ሽን ጽሎቱ ኤራን አቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossaa erenna bitanii bare doonaan asaa d'ayissee; shin s'illotuu eran attiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iita asi ba doonan ba laggeza dhayssees; gido attiin xilloti erateththan kessi ekki atteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢታ ኣሲ ባ ዶናን ባ ላጌዛ ይሴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጺሎቲ ኤራቴን ኬሲ ኤኪ ኣቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ ካድዳ አስ ባ ዶናን አሳ ይስስ፤ ሽን ፅሎት ኤራን ከስ ኤኮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossaa kaddida asi ba doonan asa dhaysis; shin xilloti eran kessi ekoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፉ ሰው ባልንጀራውን በአፉ ያጠፋል፤ ጻድቃን ግን በዕውቀት ያመልጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርን የማያመልኩ በንግግራቸው ሰውን ያጠፋሉ፤ ጻድቃን ግን በዕውቀት ይድናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክፉእ ሰብ ንብፃዩ ብኣፉ የጥፍኦ፤ ፃድቕ ግና ብፍልጠት የምልጥ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ግቡዝ ንብጻዩ ብኣፉ የጥፍኦ፡ ጻድቃን ግና ሳላ ፍልጠት ይናገፉ።