Proverbs 12:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከንፈር ሓቂ ንዘለኣለም ደው ክትብል እያ፡ ሓሳዊት መልሓስ ግና ንሓጺር እዋን ጥራይ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጻድቃን ከንፈሮች ምስክርነትን ያቀናሉ፥ የሚቸኩል ምስክር ግን ክፉ አንደበት አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእውነት ከንፈር ለዘላለም ትቆማለች፤ ውሸተኛ ምላስ ግን ለቅጽበት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእውነት ከንፈር ለዘለዓለም ትቆማለች፥ ውሸተኛ ምላስ ግን ለቅጽበት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎርዶ ሃሳያይ ጉ ዎድያሳ፤ ሽን ቱሞ ሃሳያይ መናዉ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Worddo haasayay guutsa wodiyaassa; shin tumo haasayay med'inaw de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wordo haasayay guuththa wodessa; tuma haasayay gidikko mernaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎርዶ ሃሳያይ ጉ ዎዴሳ፤ ቱማ ሃሳያይ ጊዲኮ ሜርናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዎርዶ ኦድ ጉ ዎደሳ፤ ሽን ቱማ ኦድ መርናዉ ደአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Wordo odi guutha wodesa; shin tuma odi merinaw de7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እውነት የሚናገሩ ከንፈሮች ለዘላለም ጸንተው ይኖራሉ፤ ሐሰተኛ አንደበት ግን ለቅጽበት ያህል ብቻ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እውነት ግን ጸንታ ትኖራለች። ሐሰት ዘላቂነት የለውም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓቀኛ ኸንፈር ንዘለኣለም ትነብር፤ ሓሳዊት መልሓስ ግና ኸም ቅፅበት ዓይኒ እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓቀኛ ኸንፈር ንሓዋሩ ትነብር፡ ሓሳዊት መልሓስ ግና ንቕጽበት ዓይኒ ጥራይ እያ።