Proverbs 12:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስንፍና ኣብ ሃድን ዝሓዝዎ ኣይጥብሶን እዩ፣ ንብረት ጻዕራም ሰብ ግና ክቡር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታካች ሰው አድኖ አይዝም። ንጹሕ ሰው ግን ክቡር ሀብት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ታካች ሰው አደን ምንም አያድንም፤ ለሰው የከበረ ሀብት ትጋት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታካች ሰው አደን ምንም አያድንም፥ ለሰው የከበረ ሀብት ትጋት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዛላ አሳይ ሻንካቲደ አሄዳ አሹዋ ካና፤ ሽን ምን ኦደ ደሜዳ ኡራይ ባረ ዱረታዉ ቦንቹዋ እሜ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Azalla Asay shankkatiide aheedda ashuwaa katsenna; shin min ootsiide demeedda uray bare duretaw bonchchuwaa immee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Azalla asi shankkatidi ehida ashoza xiixenna; minni ooththiza asi gidikko ba aqotas mishettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዛላ ኣሲ ሻንካቲዲ ኤሂዳ ኣሾዛ ጺጼና፤ ሚኒ ኦዛ ኣሲ ጊዲኮ ባ ኣቆታስ ሚሼቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዛላ አስ ሻንካትድ ኤህዳ አሾ ካና፤ ሽን ምንድ ኦያ ኡራይ ባ ሚሽያስ ምሸቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Azalla asi shankatidi ehida asho kathenna; shin minnidi oothiya uray ba miishiyas mishetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰነፍ ዐድኖ ያመጣውን እንኳ አይጠብስም፤ ትጉህ ሰው ግን ለንብረቱ ዋጋ ይሰጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰነፍ ከሆንክ የምትመኘውን ማግኘት አትችልም፤ በትጋት ከሠራህ ግን ትበለጽጋለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሃካይ ሰብ ሃዲኑ ዘምፅኦ እኳ ኣይጠብስን፤ ትግሃት ግና ንሰብ ዝኸበረ ሃብቲ እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ሃካይ ነቲ ዝሀደኖ ኣይጠብሶን፡ ትግሃት ግና ንሰብ ክቡር ገንዘብ እያ።