Proverbs 12:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብቲ ንርእሱ ዘኽብርን እንጌራ ዝጐደሎን እቲ ዝንዕቕን ባርያ ዘለዎን ይበልጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለራሱ ባሪያ ሆኖ የተጠቃ ሰው እንጀራ ጐድሎት ራሱን ካከበረው ሰው ይሻላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለራሱ ባሪያ ሆኖ የተጠቃ ሰው እንጀራ ጐድሎት ራሱን ካከበረው ሰው ይሻላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምግብ ሳይኖረው ከሚኮራ ሰው አገልጋይ ኖሮት የተዋረደ ሰው ይሻላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዱረ አሳ ማላቲደ፥ መቱዋን ደእያ አሳፐ ጮ አሳ ማላቲደ፥ ኦደ ባረ ደኡዋ ሱግያ አሳይ ኬካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Dure asaa malatiide, metuwaan de'iyaa asaappe c'oo asaa malatiide, ootsiidde bare de'uwaa sugiyaa Asay keeka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aykkoy baynda dishin dure asa mala ceeqettiza asappe bana ziqqi histti baas ooththi aqiza asi kiya.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣይኮይ ባይንዳ ዲሺን ዱሬ ኣሳ ማላ ጬቄቲዛ ኣሳፔ ባና ዚቂ ሂስቲ ባስ ኦ ኣቂዛ ኣሲ ኪያ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዱረ አስ ዳንድ፥ መቶን ደእያ አሳፐ ጮ አሳ ዳንድ፥ ኦድ ባ ደኦ ሱግያ አስ ኬሀ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dure asi daanidi, meton de7iya asaape coo asa daanidi, oothiiddi ba de7o sugiya asi keeha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሚበላው ሳይኖረው ከሚኵራራ ይልቅ፣ ራሱን ዝቅ አድርጎ ሠራተኛ የሚያሳድር ይሻላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሀብታም መስሎ በችግር ከሚኖር ሰው ይልቅ፥ ተራ ሰው መስሎ እየሠራ ኑሮውን የሚያሸንፍ ይሻላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብቲ እንጀራ ጐዲልዎ እንተሎ ንባዕሉ ዘኽብር ሰብ፥ እቲ ንባዕሉ ባርያ ኾይኑ ዝተጠቕዐ ሰብ ይሐይሽ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብቲ እንጌራ ዜብሉ ኽብረት ዚደልስ፡ እቲ ዘይምርኡይን ሓደ ግዙእ ዘለዎን ይሐይሽ።