Proverbs 13:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ በትሩ ዝሓረየ ንወዱ ይጸልኦ። እቲ ዘፍቅሮ ግና ብግዜ ይቐጽዖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በበትር ከመምታት የሚራራ ሰው ልጁን ይጠላል፤ ልጁን የሚወድድ ግን በጥንቃቄ ይቀጣዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በበትር ከመምታት የሚራራ ሰው ልጁን ይጠላል፤ ልጁን የሚወድድ ግን ተግቶ ይገሥጻዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በበትር ከመምታት የሚራራ ሰው ልጁን ይጠላል፥ ልጁን የሚወድድ ግን ተግቶ ይገሥጸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይጼርያን ዋናዉ ቃረትያ ኡራይ ባረ ናኣ እጼ፤ ሽን ባረ ናኣ ሲቅያ ኡራይ ምኒደ ሴሬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ayis'eeriyaan wad'd'anaw k'arettiyaa uray bare na'aa is's'ee; shin bare na'aa siik'iyaa uray minniide seeree.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Seerontta dichchizay ba naa ixxees; gido attiin seeri dichchizay ba naa dosees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሴሮንታ ዲቺዛይ ባ ና ኢጼስ፤ ጊዶ ኣቲን ሴሪ ዲቺዛይ ባ ና ዶሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፕርጮን ሴራናዉ ዶሶና አስ ባ ናኣ እፄስ፤ ሽን ባ ናኣ ሲቅያ ኡራይ ምንድ ሴሬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Pircon seeranaw dosonna asi ba na7aa ixees; shin ba na7aa siiqiya uray minnidi seerees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በአርጩሜ ከመቅጣት የሚሳሳለት ልጁን ይጠላል፤ የሚወድደው ግን በጥንቃቄ ይቀጣዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልጁን የማይቀጣ አይወደውም ማለት ነው፤ ልጁን የሚወድ ግን ቀጥቶ ያሳድገዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንውሉዱ ብጨንገር ከይቐፅዕ ዝርህርህ ሰብ ንውሉዱ ይፀልእ፤ እቲ ንውሉዱ ዘፍቅሮ ግና ተጠንቂቑ ይቐፅዖ።
Amharic Tigrinya 2011
ብሸቦጥ ዘይገርፍ ንውሉዱ ይጸልኦ፡ ዜፍቅሮ ግና ኣንጊሁ ይቐጽዖ።