Proverbs 13:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በጃ ህይወት ሰብ ሃብቱ እዩ፣ ድኻታት ግና መግናሕቲ ኣይሰምዑን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሰው ነፍስ ቤዛው ሀብቱ ነው፤ ድሃ ግን ቍጣን አይቃወምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሰው ነፍስ ቤዛው ሀብቱ ነው፤ ድሀ ግን ተግሣጽን አይሰማም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሰው ነፍስ ቤዛው ሀብቱ ነው፥ ድሀ ግን ተግሣጽን አይሰማም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ ባረ ሻሉዋን ባረ ሸምፑዋ ዎዛናዉ ዳንዳዬ፤ ሽን ህዬሳ ያሽስያዌ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay bare shaluwaan bare shemppuwaa wozanaw danddayee; shin hiyyeesaa yashissiyaawe baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asi ba dureteththan ba shemppo wozzana gidana; manqoy gidikko hirgay baynda uttees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሲ ባ ዱሬቴን ባ ሼምፖ ዎዛና ጊዳና፤ ማንቆይ ጊዲኮ ሂርጋይ ባይንዳ ኡቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አስ ባ ሚሸን ባ ሸምፖ ዎዛናዉ ዳንዳኤስ፤ ሽን ማንቁዋ ያሽስያባይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asi ba miishen ba shempo wozanaw danda7ees; shin manquwa yashisiyabay baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰው ሀብቱ ለሕይወቱ ቤዛ ሊሆነው ይችላል፤ ድኻው ግን ሥጋት የለበትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሀብታም በገንዘብ ሕይወቱን ለማዳን ይጣጣራል፤ ድኻ ግን የሚወሰድበት ሀብት ስለሌለው አይጨነቅም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብ ንህይወቱ ብገንዘቡ ይቢዜዋ፤ ድኻ ግና ዘስግኦ የብሉን።
Amharic Tigrinya 2011
ሃብታም ብገንዘቡ ንህትይወቱ ይብጀዋ፡ ድኻ ግና ዜፈራርሆ የብሉን።