Proverbs 13:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብርሃን ጻድቃን ይሕጐስ፣ መብራህቲ ረሲኣን ግና ይጠፍእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለጻድቃን ሁልጊዜ ብርሃን ነው፤ የኃጥኣን መብራት ግን ትጠፋለች። የሐሰተኞች ነፍሳት በኀጢአት ይስታሉ። ጻድቃን ግን ይራራሉ፥ ይመጸውታሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሁልጊዜ ለጻድቃን ብርሃን ነው፤ የኀጥኣን መብራት ግን ይጠፋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሁልጊዜ ለጻድቃን ብርሃን ነው፥ የኀጥኣን መብራት ግን ይጠፋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጽሎቱዋ ጾምፒ ፖጩም ፖኤ፤ ሽን ኢታቱዋ ጾምፒ ቶአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'illotuwaa s'omppii pooc'umi poo'ee; shin iitatuwaa s'omppii to'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xillota poo7oy keehi poo7ees; iitata xomppey gidikko to7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺሎታ ፖኦይ ኬሂ ፖኤስ፤ ኢታታ ጾምፔይ ጊዲኮ ቶኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅሎታ ፖኦይ ጶሌስ፤ ሽን ኢታታ ፆምፐይ ቶአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xillota poo7oy phoolees; shin iitata xompey to7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጻድቃን ብርሃን ደምቆ ይበራል፤ የክፉዎች መብራት ግን ይጠፋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የጻድቃን ብርሃን ያንጸባርቃል፤ የኃጢአተኞች መብራት ግን ይጠፋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንፃድቃን ኵልሻዕ ብርሃን እዩ፤ መብራህቲ ሓጥኣን ግና ይጠፍእ።
Amharic Tigrinya 2011
ብርሃን ጻድቃን ሕጉስ እዩ፡ መብራህቲ ረሲኣን ግና ኪጠፍእ እዩ።