Proverbs 14:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ንድኻ ዚጭፍልቕ ንፈጣሪኡ ይጸርፎ። እቲ ዘኽብሮ ግና ንድኻ ይምሕር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ድሃን የሚያስጨንቅ ፈጣሪውን ያስቈጣዋል፤ ፈጣሪውን የሚያከብር ግን ለድሃ ምሕረትን ያደርጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ድሀን የሚያስጨንቅ ፈጣሪውን ይሰድባል፤ ለድሀ ምሕረትን የሚያደርግ ግን ያከብረዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ድሀን የሚያስጨንቅ ፈጣሪውን ይሰድባል፥ ለድሀ ምሕረትን የሚያደርግ ግን ያከብረዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህዬሳቱዋ ናቂያ አሳይ ኡንቱንታ መዳዋ ጫሼ፤ ሽን መቶታንቻቶ ኬክያ አሳይ ጾሳ ቦንቼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hiyyeesatuwaa naak'k'iyaa Asay unttuntta Med'd'eeddawaa c'ashee; shin metootanchchatoo keekkiyaa Asay S'oossaa bonchchee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Manqota naaqqiza asi istta medhdhidayssa cayees; metotanchchatas qadhettizaa gidikko Xoossa bonchchees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማንቆታ ናቂዛ ኣሲ ኢስታ ሜዳይሳ ጫዬስ፤ ሜቶታንቻታስ ቃቲዛ ጊዲኮ ጾሳ ቦንቼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ማንቆታ ናቅያ አስ ኤንታ መዳይሳ ጫዬስ፤ ሽን መቶታንቾታስ ኬህያ አስ ፆሳ ቦንቼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Manqota naaqiya asi enta medhidaysa cayees; shin metootanchotas keehiya asi Xoossaa bonchees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ድኾችን የሚያስጨንቅ ፈጣሪያቸውን ይንቃል፤ ለተቸገሩ የሚራራ ሁሉ ግን አምላክን ያከብራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ድኾችን ማስጨነቅ ፈጣሪን መናቅ ነው፤ ለድኾች ቸርነትን ማድረግ ግን እግዚአብሔርን እንደ ማክበር ይቈጠራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንድኻ ዝጭቍን ንፈጣሪኡ ይደፍር፤ ንስኡን ዝርህርህ ግና ንፈጣሪኡ የኽብር።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንድኻ ዚጭቊን ንፈጣሪኡ ይጸርፍ፡ ንስኡን ዚርሕርሓሉ ግና የኽብሮ።