Proverbs 14:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከናፍር ፍልጠት እንተ ዘይረኣኻ፡ ካብ ገጽ ዓሻ ርሓቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሰነፍ ሰው ፊት ሁሉ ጠማማ ነው፥ የብልሆች ከንፈር ግን የዕውቀት ጋሻ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሰነፍ ሰው ፊት ራቅ፥ በእርሱ ዘንድ የእውቀትን ከንፈር አታገኝምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሰነፍ ሰው ፊት ራቅ፥ በእርሱ ዘንድ የእውቀትን ከንፈር አታገኝምና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቦዛ አሳፐ ሃካ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን አ ሃሳያፐ ኤራ ደማካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Booza asaappe haakka; ayaw gooppe, neeni Aa haasayaappe eraa demmakka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eeya asappe haakka; ays giikko neni iza haasayappe erateth demmaka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤያ ኣሳፔ ሃካ፤ ኣይስ ጊኮ ኔኒ ኢዛ ሃሳያፔ ኤራቴ ዴማካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤያ አሳፐ ሃካ፤ ኔኒ እያ ኦዳፐ ኤራተ ደማካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eeya asape haaka; neeni iya odape eratethi demmaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከተላላ ሰው ራቅ፣ ከከንፈሮቹ ዕውቀት አታገኝምና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእነርሱ የምትማረው ምንም ዕውቀት ስለሌለ ከሞኞች ራቅ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ቅድሚ ዓሻ ረሓቕ፤ ካብኡ ኸንፈር ፍልጠት ኣይትረክብን ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ዓሻ ርሐቕ፡ ኣብኡ ኸናፍር ፍልጠት ኣይክትረክብን ኢኻ።