Proverbs 15:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መገዲ ረሲእ ንእግዚኣብሄር ፍንፉን እዩ፣ ንጽድቂ ዚስዕብ ግና የፍቅሮ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የክፉዎች መንገድ በእግዚአብሔር ዘንድ የረከሰ ነው፤ ጽድቅን የሚከተሉትን ግን እግዚአብሔር ይወድዳቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኅጥኣን መንገድ በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ነው፤ እርሱ ግን ጽድቅን የሚከተል ይወድዳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኀጥኣን መንገድ በጌታ ዘንድ አስጸያፊ ነው፥ እርሱ ግን ጽድቅን የሚከተል ይወድዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኢታ አሳቱዋ ሄመታ ሸነቴ፤ ሽን ጽሎተ ካልያዋንታ እ ሲቄ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday iita asatuwaa hemetaa shenetee; shin s'illotetsaa kaalliyaawantta I siik'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY iita asata oge shaatettees; gido attiin xilloteth kaallizayta dosees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢታ ኣሳታ ኦጌ ሻቴቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጺሎቴ ካሊዛይታ ዶሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኢታ አሳታ ኦግያ እፄስ፤ ሽን ፅሎተ ካለይሳታ እ ዶሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday iita asata ogiya ixees; shin xillotethi kaalleyisata I dosees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር የክፉዎችን መንገድ ይጸየፋል፤ ጽድቅን የሚከታተሉትን ግን ይወድዳቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የክፉ ሰዎችን መንገድ ይጠላል፤ ቅን አድራጊዎችን ግን ይወዳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መንገዲ ሓጥኣን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝተፀልአ እዩ፤ ፅድቂ ንዝስዕብ ግና የፍቅሮ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንመገዲ ረሲኣን ይፍንፍኖ፡ ጽድቂ ንዚስዕቡ ግና የፍቅሮ።