Proverbs 16:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ዚጽዕር፡ ንርእሱ ይጽዕር። ኣፉ ካብኡ ይምነ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰው በድካሙ ለራሱ ይደክማል፥ ከራሱም ጥፋትን ያርቃል። ጠማማ ግን በአፉ ጥፋትን ይለብሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሠራተኛ ራብ ለእርሱ ይሠራል፥ አፉ ይጐተጕተዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሠራተኛን የዕለት ጉርስ ፍላጎቱ ታታሪ ያደርገዋል፥ ረሀቡ ይጐተጉተዋልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኮሻይ አሳይ ምኒደ ኦናዳን ደን።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Koshay Asay minniide ootsanaadan dentsetsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kaththa koshshi asi minni ooththana mala denththeththees; gafaykka oosos minththeththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካ ኮሺ ኣሲ ሚኒ ኦና ማላ ዴንስ፤ ጋፋይካ ኦሶስ ሚንስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አስ ምንድ ኦና መላ ኦይ ካ አሞ፤ ኮሽ ምንድ ኦና መላ ደንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asi minnidi oothana mela oothey katha amo; koshi minnidi oothana mela denthethees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሠራተኛን የዕለት ጕርስ ፍላጎቱ ታታሪ ያደርገዋል፤ ራቡም ይገፋፋዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰውን ጠንክሮ እንዲሠራ የሚያደርገው የምግብ ፍላጎቱ ነው፤ ራብ ደግሞ ለሥራ ይገፋፋዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድልየት ዕለታዊ ምግቡ፥ ንሰራሕተኛ ፃዕራም ይገብሮ፤ ጥምየትውን ይደፋፍኦ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣፉ ይድርኾ እዩ እሞ፡ ጥሜት እቲ ዓያዪ ስሌኡ ኢሉ ይዐዪ።