Proverbs 16:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብልቢ ዚዕበ ዘበለ ዅሉ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፍንፉን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የደግ መንገድ መጀመሪያ እውነት መሥራት ነው፥ እርሱም መሥዋዕትን ከመሠዋት ይልቅ በእግዚአብሔር ዘንድ እጅግ የተወደደ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በልቡ የታበየ ሁሉ በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነው፥ እጅ በእጅም ሳይቀጣ አይቀርም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በልቡ የታበየ ሁሉ በጌታ ዘንድ ርኩስ ነው፥ እጅ በእጅም ሳይቀጣ አይቀርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኦቶረትያ ኡባ ሸነቴ፤ ኡንቱንቱ ሙረተናን አትክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday otorettiyaa ubbaa shenetee; unttunttu murettenan attikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY otorettiza ubbaa shaatettees; istti qaxxayettontta attettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኦቶሬቲዛ ኡባ ሻቴቴስ፤ ኢስቲ ቃጻዬቶንታ ኣቴቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኦቶራንቾታ እፄስ፤ ኤንቲ ሴረቶና አቶኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday otoranchota ixees; enti seerettonna attokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር በልብ የሚታበዩትን ሁሉ ይጸየፋል፤ እነርሱም ከቅጣት እንደማያመልጡ በርግጥ ዕወቅ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ትምክሕተኞችን ሁሉ ይጸየፋል፤ ከቅጣት እንዲያመልጡም አያደርጋቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ ብልቡ ዝዕበ ብእግዚኣብሄር ርኹስ እዩ፤ ኢድ ብኢድ እንተይተቐፅዐ ኣይተርፍን።
Amharic Tigrinya 2011
ብልቡ ዚዕበ ዘበለ ዂሉ ኣብ እግዚኣብሄር ፍንፋን እዩ፡ ኢድ ብኢድ ከይተቐጽዔ ኣይተርፍን።