Proverbs 17:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዓሻ ወዲ ንኣቡኡ ሓዘን፡ ነታ ዝወለደት ድማ ምረት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አላዋቂ ልጅ ለአባቱ ፀፀት ነው፥ ለወለደችውም ኀዘን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰነፍ ልጅ ለአባቱ ፀፀት ነው፥ ለወለደችውም ምሬት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰነፍ ልጅ ለአባቱ ፀፀት ነው፥ ለወለደችውም ምሬት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቦዛ ናአይ ባረ አዉዋ ካዮዬ፤ ባረና የሌዳ አቶካ ዝልእሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Booza na'ay bare aawuwaa kayyoyee; barena yeleedda aatokka zil"issee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eeya nay ba aawa ceecisees; bana yelida aayokka xuuggees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤያ ናይ ባ ኣዋ ጬጪሴስ፤ ባና ዬሊዳ ኣዮካ ጹጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤያ ናእ ባ አዋ አዛንስ፤ ባ አይዉካ ጫምሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eaya na7i ba aawa azzanthees; ba aayiwuka camisees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተላላ ልጅ በአባቱ ላይ ሐዘን ያስከትላል፤ ለወለደችውም ምሬት ይሆንባታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰነፍ ልጅ አባቱን በሐዘን ላይ ይጥላል፤ በእናቱም ላይ መራራ ጸጸት ያመጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰነፍ ውሉድ ነቦኡ ጓሂ እዩ፤ ንኖኡ ድማ ምረት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ዓሻ ውሉድ ነቦኡ ጓሂ እዩ፡ ንወላዲቱ ኸኣ ምረት እዩ።