Proverbs 17:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ንኣበሳ ዝሽፍን ንፍቕሪ ይደሊ፤ ጉዳይ ዝደግም ግና ብዙሓት ኣዕሩኽ ይፈላልዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በደሉን የሚሰውር ሰው ዕርቅን ይሻል፤ በደሉን መሰወር የሚጠላ ግን ቤተሰቦችንና ወዳጆችን ይለያያል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኃጢአትን የሚከድን ሰው ፍቅርን ይሻል፤ ነገርን የሚደጋግም ግን የተማመኑትን ወዳጆቹን ይለያያል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኃጢአትን የሚከድን ሰው ፍቅርን ይሻል፥ ነገርን የሚደጋግም ግን የተማመኑትን ወዳጆቹን ይለያያል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ናቀቲደ ባረ ናቁዋ ገንያ ኡራይ ሲቁዋ ኮዬ፤ ሽን የዉዋ ዛር ዛሪደ ዎጭያ ኡራይ፥ አማነትያ ላገቱዋ ሻኬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Naak'ettiide bare naak'uwaa gentsiyaa uray siik'uwaa koyee; shin yewuwaa zaari zaariide wooc'iyaa uray, ammanettiyaa laggetuwaa shaakkee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qohettidi ba qohoza genththiza asi siiqo koyees; gido attiin yo7o zaari zaaridi piqqiza asi ammanettiza laggeta shaakkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቆሄቲዲ ባ ቆሆዛ ጌንዛ ኣሲ ሲቆ ኮዬስ፤ ጊዶ ኣቲን ዮኦ ዛሪ ዛሪዲ ፒቂዛ ኣሲ ኣማኔቲዛ ላጌታ ሻኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቆሆ ገንያ ኡራይ ሲቆ ኮዬስ፤ ሽን ኦዳ ዛሪድ ዛሪድ ዎጭያ ኡራይ፥ አማነትያ ላገታ ሻኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qoho genthiya uray siiqo koyees; shin oda zaaridi zaaridi woociya uray, ammanetiya laggeta shaakees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በደልን የሚሸፍን ፍቅርን ያዳብራል፤ ነገርን የሚደጋግም ግን የልብ ወዳጆችን ይለያያል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የበደለን ሰው ይቅር የሚል ወዳጅነትን ያጸናል፤ በደልን መላልሶ የሚናገር ሰው ግን የቅርብ ወዳጆቹን ያጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፍቕሪ ዝደሊ ንበደል ይሽፍኖ፤ ነገር ዝደጋግም ግና ፅኑዕ ዕርክነት ይፈላሊ።
Amharic Tigrinya 2011
ፍቕሪ ዚደሊ ንበደል ይኽውሎ፡ ናብ ነገር ዚምለስ ግና ንእሙናት ፈተውቲ ይፈላልዮም።