Proverbs 18:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እኩይ ምስ መጸ፡ ንዕቀትን ጸርፍን ይመጽእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኀጢአተኛ ወደ ጥፋት ጥልቅ በመጣ ጊዜ ቸል ይላል፥ ውርደትና ሽሙጥም በላዩ ይመጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኀጥእ በመጣ ጊዜ ንቀት ደግሞ ይመጣል፥ ነውርም ከስድብ ጋር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኀጥእ በመጣ ጊዜ ንቀት ደግሞ ይመጣል፥ ነውርም ከስድብ ጋር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢታተይ ይያ ዎደ፥ ካ፥ ካዉሻይነ ዬላይ አ ካሊደ ይ አጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iitatetsay yiyaa wode, kad'ii, kawushshaynne yeellay Aa kaalliide yi aggiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iitateththi kadhe kaaleththees; yeellateththi yishin kawushshateththi yees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢታቴ ካ ካሌስ፤ ዬላቴ ዪሺን ካዉሻቴ ዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኢታተ ያ ዎደ ካይ ዬስ፤ ካዉሻተ ያ ዎደ ዬል ዬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iitatethi yaa wode kadhey yees; kawushatethi yaa wode yeelli yees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፋት ስትመጣ ንቀት ትከተላለች፤ ከዕፍረትም ጋር ውርደት ትመጣለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኃጢአትና ውርደት የማይነጣጠሉ ነገሮች ናቸው፤ ክብርህን ብታጣ በምትኩ የምታገኘው ውርደት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክፍኣት እንትመፅእ ንዕቐት ትመፅእ፤ ምስ ነውሪ እውን ፀርፊ ይመፅእ።
Amharic Tigrinya 2011
ረሲእ እንተ መጸ፡ ንዕቀት ድማ ይመጽእ፡ ምስ ነውሪውን ጸርፊ ይመጽእ።