Proverbs 2:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መገዶም ጠውዮም፡ ብመገዶም ድማ ይጠፍኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መንገዳቸው ጐጻጕጽ፥ አካሄዳቸው ጠማማ ለሆኑ ወዮላቸው!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መንገዳቸውን የሚጠመዝዙ አካሄዳቸውንም የሚያጣምሙ ናቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መንገዳቸውን የሚጠመዝዙ አካሄዳቸውንም የሚያጣምሙ ናቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ኦያዌ ምርቀ፤ ኡንቱንቱ ደኡካ ጌላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu ootsiyaawe mirk'k'etsaa; unttunttu de'uukka geella.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta ogey geella; istta hemetay mirqqeththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ኦጌይ ጌላ፤ ኢስታ ሄሜታይ ሚርቄ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ኦሶይ ምርቀ፤ ኤንታ ደኦይ ጌላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta oosoy mirqethi; enta de7oy geella.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መንገዳቸው ጠማማ፣ በአካሄዳቸው ጠመዝማዞች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱ እምነት የማይጣልባቸውና ጠማሞች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም መንገዶም ዝጠዋውዩ፥ ኣካይዳኦም ድማ ዘቐይንኑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ኣብ መገድታቶም ይጠዋወዩ፡ ቄናን መገድታት ከአ ይኽተሉ።