Proverbs 2:17 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንመራሒ ንእስነታ ሓዲጋ ኪዳን ኣምላኻ እትርስዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልጄ ሆይ፥ ቃሌን ጠብቅ፥ ቃሏን ከምታለዝብ ከሌላዪቱ ክፉ ሴት፥ የሕፃንንነት ባልዋን ከምትተው፥ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ከምትረሳ፤ ይጠብቅህ ዘንድ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሕፃንነት ወዳጅዋን የምትተው የአምላክዋንም ቃል ኪዳን የምትረሳ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የወጣትነት ወዳጅዋን የምትተወው ሴት የአምላክዋንም ቃል ኪዳን የምትረሳዋ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዛ ባረ ናአተ አስና አጋዉ፤ ባረ ጾሳ ስንን ጫቀቴዳ ጫቁዋካ ዶጋዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iza bare na'atetsaa asinaa aggaw; bare S'oossaa sintsan c'aak'k'eteedda c'aak'uwaakka dogaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza ba yelagateththa azina aggidaaro; Xoossa sinththan gelida caaqo qaala kadhidaaro.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ባ ዬላጋቴ ኣዚና ኣጊዳሮ፤ ጾሳ ሲንን ጌሊዳ ጫቆ ቃላ ካዳሮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ባ ናአተ አዝና አጋጋሱ፤ ፆሳ ስንን ጫቅዳ ጫቁዋ ዶጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya ba na7atetha azina aggaagasu; Xoossa sinthan caaqida caaquwa dogasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህችም የልጅነት ባሏን የተወች፣ በአምላኳ ፊት የገባችውን ኪዳን ያቃለለች ናት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደዚህ ያለችው ሴት ለልጅነት ባልዋ ያላትን ታማኝነት የምታጓድልና በእግዚአብሔር ፊት የገባችውንም ቃል ኪዳን የምትዘነጋ ናት።
Amharic Tigrinya 2011
ካብታ ብፈታዊ ንእስነታ ዝሕደገቶ። ንኺዳን ኣምላኽውን ዝረስዓቶ ዘማዊት ሰበይቲ ካብታ ልዙብ ዝቓላ ኣመንዝራ ኸተናግፈካ እያ።