Proverbs 2:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብመገዲ ሕያዎት ሰባት ክትመላለሱን መገድ ጻድቃን ክትሕልዉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቀና መንገዶችን ቢሄዱ ለስላሳ የጽድቅ መንገዶችን ባገኙ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተም በደጋግ ሰዎች መንገድ እንድትሄድ የጻድቃንንም ጎዳና እንድትጠብቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንተም በመልካም ሰዎች መንገድ እንድትሄድ የጻድቃንንም ጎዳና እንድትጠብቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ አጋደ፥ ኔን ሎኦ አሳቱዋ ሌምሱዋ ካላ፤ ጽሎ አሳቱዋ ደኡዋካ ቁላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa aggade, neeni lo"o asatuwaa leemisuwaa kaala; s'illo asatuwaa de'uwaakka k'ulla.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas neni lo7o asata leemiso kaalla; xillota ogen hemetta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ሎኦ ኣሳታ ሌሚሶ ካላ፤ ጺሎታ ኦጌን ሄሜታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ አጋዳ፥ ሎኦ አሳታ ሌምሱዋ ካላ፤ ፅሎ አሳታ ሄመ ናጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa aggada, lo77o asata leemisuwa kaalla; xillo asata hemethaa naaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተም በደጋግ ሰዎች ጐዳና ትሄዳለህ፤ የጻድቃንንም መንገድ ይዘህ ትጓዛለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ የመልካም ሰዎችን ምሳሌነት ልትከተልና የደጋግ ሰዎችንም አካሄድ ልትጠብቅ ይገባሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻ ግና ናይቶም ሰናይ ዝገብሩ ሰባት ኣብነት ተኸተል፤ ንመንገዲ ፃድቃንውን ሓልዋ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ቅኑዓት ኣብ ምድሪ እዮም ዝነብሩ፡ እቶም ፍጹማት ከአ ኣብኣ እዮም ዚተርፉ፡ እምበኣርሲ ንስኻ ኣብታ መገዲ ሰንያት ተመላለስ፡ ነምገዲ ጻድቃንውን ሓልዋ።