Proverbs 2:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ረሲኣን ግና ካብ ምድሪ ኪጠፍኡ እዮም፡ በደለኛታት ድማ ካብኣ ኪጠፍኡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የክፉዎች መንገዶች ከምድር ላይ ይጠፋሉ፤ ዓመፀኞችም ከእርስዋ ይሰደዳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኃጥኣን ግን ከምድር ይጠፋሉ፥ ዓመፀኞችም ከእርስዋ ይነጠቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፉዎች ግን ከምድር ይጠፋሉ፥ ዓመፀኞችም ከእርሷ ይነጠቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኢታቱ ቢታፐ ቆለታና፤ አማንተናዋንቱካ ሾደቲደ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin iitatuu biittaappe d'ok'ollettana; ammanttennawanttukka shodettiide d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin iitati biittafe dhayana; ammanettonttaytikka dhoqallettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢታቲ ቢታፌ ያና፤ ኣማኔቶንታይቲካ ቃሌታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኢታት ቢታፈ ሾደታና፤ አማነቶናይሳት ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin iitati biittafe shodetana; ammanetonaysati dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፉዎች ግን ከምድሪቱ ይወገዳሉ፤ ታማኝነት የጐደላቸውም ከእርሷ ይነቀላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ክፉ ሰዎችን ግን እግዚአብሔር ከምድር ላይ በሞት ይነጥቃቸዋል፤ ከዳተኞችንም እንደ አረም ነቃቅሎ ያጠፋቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓጢኣተኛታት ግና ኻብ ምድሪ ይጠፍኡ፤ ዓመፀኛታትውን ካብኣ ይንቀሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ረሲኣን ግና ካብ ምድሪ ኺጸንቱ እዮም ጠለምቲ ኸአ ኣብኣ ኺምንቆሱ እዮም።